Fana: At a Speed of Life!

መንግሥት ለመመካከር እና ለመወያየት ዝግጁ መሆኑን ደጋግሞ ገልጿል – አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከተፈጠረው ችግር ጋር በተያያየዘ መንግሥት ለመመካከር፣ ለመወያየት እና ለንግግር ዝግጁ መሆኑን ደጋግሞ ሲገልጽ ቆይቷል ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ በአማራ ክልል ባሕር ዳር ከተማ ''ሰላም ለሁሉም፤…

በአውሮፓ ዋንጫ ጣልያን ከክሮሺያ ጥሎ ማለፉን ለመቀላቀል ተጠባቂ ጨዋታ ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ዋንጫ ዛሬ ጣልያን እና ክሮሺያ ጥሎ ማለፉን ለመቀላቀል የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ በ17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ ጨዋታ በዛሬው ዕለት ምሽት 4 ሰዓት ላይ የምድብ ሁለት የመጨረሻ ጨዋታዎች ይደረጋሉ። በዚህ መሰረትም ምሽት 4 ሰዓት ላይ…

በባሕር ዳር ከተማ የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ባሕር ዳር ከተማ ''ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም'' በሚል መሪ ሃሳብ የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው፡፡ በኮንፈረንሱ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር፣ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና የአማራ ክልል…

በሶማሌ ክልል በግጦሽ መሬት ላይ ተከሰቶ የነበረው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ጀረር ዞን ጋሻሞ ወረዳ በግጦሽ መሬት ላይ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር መዋሉን የወረዳው አስተዳደር አስታውቋል። በወረዳው በሚገኝ ሰፊ የግጦሽ መሬት ላይ በትናንትናው ዕለት ቀን 9 ሰዓት ጀምሮ ድንገተኛ የእሳት አደጋ…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ድጋሚ ምርጫ ጊዜያዊ ውጤቶች ይፋ እየተደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተካሄደው ድጋሚ ምርጫ ድምጽ የተሰጠባቸው የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤቶችን ይፋ እያደረጉ ነው። በክልሉ ምሥራቅ ጉራጌ ዞን መስቃን ወረዳ እና በማረቆ ልዩ ወረዳ 6ኛው ሀገራዊ የድጋሚ ምርጫ ላይ ዜጎች በትናንትናው ዕለት…

በደርባን የኢትዮጵያያ ዳያስፖራ አባላት ለ #ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄ የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ ደርባንና አካባቢው የሚኖሩ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት ለ #ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄ ማስፈጸሚያ የሚውል 410 ሺህ የደቡብ አፍሪካ ራንድ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የዳያስፖራ አባላቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቅርቡ በይፋ…

በሐረሪ ክልል በመሰረተ ልማት ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በመሰረተ ልማት ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ አበረታች ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። በርዕሰ መስተዳድሩ ኦርዲን በድሪ የተመራ የክልሉ ካቢኔ አባላት በሐረር ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ ዘርፈ…

“መቻል ለኢትዮጵያ” የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ የፊታችን ሰኔ 23 ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "መቻል ለ ኢትዮጵያ" የተሰኘ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ የፊታችን እሑድ ሰኔ 23 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚካሄድ ተገልጿል፡፡ የጎዳ ላይ ሩጫው የመቻል ስፖርት ክለብን 80ኛው ዓመት የምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ ነው የሚካሄደው፡፡…

ቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ28ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስን ግብ ኤፍሬም ታምራት(በራስ ላይ) ሲያስቆጥር ÷ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አቻ ያደረገችዋን ግብ ደግሞ ባሲሩ…

በአማራ ክልል ዘላቂ ሰላምን ማስፈን የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን የሚያስችሉ ተግባራት በትኩረት እየተከናወኑ እንደሚገኙ የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታውቋ። ቢሮው የ100 ቀናት እቅዱን ለማሳካት ያደረገውን የመስክ ድጋፍ፣ ክትትልና ቀጣይ አቅጣጫ ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ…