Fana: At a Speed of Life!

ፊንላንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊንላንድ ከኢትዮጵያ ጋር በንግድ እና ልማት ዘርፍ ያላትን ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከፊንላንድ የውጭ ንግድና ልማት ሚኒስትር ቪሌ ታቪዮ ጋር ተወያይተዋል፡፡…

አምባሳደር ምስጋኑ በኢትዮጵያ የፈረንሳይና የእንግሊዝ ኤምባሲ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሜ ማሪሾንና የእንግሊዝ ኤምባሲ ጉዳይ ፈጻሚ አንድሪው ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ ከፈረንሳዩ አምባሳደር ጋር ባደረጉት ውይይት ኢትዮጵያ የፕሪቶሪያ…

አቶ አህመድ ሽዴ ከኳታር የገንዘብ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ከኳታር አቻቸው አሊ ቢን አህመድ አል ኩዋሪ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም በኢትዮጵያና በኳታር በፋይናንስ፣ በልማት ትብብር እና ኢንቨስትመንት ዙሪያ መክረዋል። ኢትዮጵያ እየተገበረችው ያለውን የለውጥ እንቅስቃሴና…

ከ371 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ371 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከግንቦት 23 እስከ ግንቦት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ነው 128 ሚሊየን ብር የገቢና 243 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር የወጪ…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በሁለቱ ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት እና ሌሎቸ ተያያዥ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ ውይይቱ በሩሲያ እየተካሄደ ከሚገኘው…

የማላዊ ምክትል ፕሬዚዳንትን ጨምሮ 9 ሰዎችን ያሳፈረ አውሮፕላን መሰወሩ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማላዊ ምክትል ፕሬዚዳንት ሳውሎስ ቺሊማን ጨምሮ 9 ሰዎችን ያሳፈረ አውሮፕላን መሰወሩ ተነገረ። የማላዊ ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት እንዳስታወቀው፤ ንብረትነቱ የሀገሪቱ መከላከያ ሃይል የሆነ አውሮፕላን የማላዊ መዲና የሆነችውን ሊሎንግዌን እንደለቀቀ…

ለአገልግሎት ክፍት በተደረጉት የኮሪደር ልማት መንገዶች ላይ ተሽከርካሪ ማቆም ተከለከለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሪደር ልማት ስራዎቻቸው ተጠናቅቀው ለአገልግሎት ክፍት በተደረጉ መንገዶች ላይ ተሽከርካሪዎችን አቁሞ መሄድ ክልክል መሆኑን አዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ ከአምስቱ የኮሪደር ልማት ስራዎች ውስጥ ከአራት ኪሎ እስከ ቅ/ማሪያም ቤ/ክርስቲያን…

በአክሱም ከተማ በ419 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ መንገዶች ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአክሱም ከተማ በ419 ሚሊየን ብር ወጪ ያስገነባቸው ከ14 ኪሎ ሜትር በላይ የአስፋልት፣ የጠጠርና የድንጋይ ንጣፍ የመንገድ ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደርገዋል። የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ የአክሱም ከተማ አስተዳደር በበጀት ዓመቱ…

አቶ አሕመድ ሽዴ ከጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የተላከን መልዕክት ለኳታሩ አሚር አደረሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተላከን መልዕክት ለኳታሩ አሚር ሼክ ታሚም ቢን ሃማድ አል ታኒ አድርሰዋል፡፡ አቶ አሕመድ ሽዴ ከኳታር አሚር ሼክ ታሚም ቢን ሃማድ አል ታኒ ጋር በዛሬው ዕለት ተወያይተዋል፡፡…

መንግስት ፈተናዎችን በብቃት ለማለፍና የሀገሪቱን ገጽታዎች ለመለወጥ እየሰራ ነው – አቶ አሻድሊ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሆሳዕና ከተማ "ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነት እና ክብር" በሚል መሪ ሃሳብ ህዝባዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን፣ በብልጽግና ፓርቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ…