Fana: At a Speed of Life!

የሰላም ጥሪ ተቀብለው የተሃድሶ ስልጠና ለገቡ የቀድሞ የአማራ ልዩ ሃይል አባላት አቀባበል ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል የጠራውን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ለሁለተኛ ዙር የተሃድሶ ስልጠና ለገቡ የቀድሞ የአማራ ልዩ ሃይል አባላት አቀባበል ተደረገላቸው። በአቀባበል ሥነ ሥርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት ኮሎኔል አየለ ጊሳ÷ በተሃድሶ ሥልጠናው የሚፈጠርላችሁን…

በመውጫ ፈተና የሥነ-ምግባር ጥሰት የፈጸሙ 114 ተፈታኞች ውጤት ተሰረዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመውጫ ፈተና ኩረጃና ሌሎች የፈተና ሥነ-ምግባር ጥሰት የፈጸሙ 114 ተፈታኞች ውጤት ሙሉ በሙሉ መሰረዙን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በፈተናው ሞባይል ስልክ ይዞ በመግባት፣ መኮረጅና የተለያዩ የፈተና ሥነ-ምግባር ጥሰት የፈጸሙ ተፈታኞች…

ሀሰተኛ ሠነዶችን ሲያዘጋጁ የነበሩ 4 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመኖሪያ ቤት ውስጥ ሀሰተኛ ሠነዶችን ሲያዘጋጁ የነበሩ አራት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ የተያዙት በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ ልዩ ቦታው ቦሌ ሚካኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መሆኑ…

በትግራይ ክልል ማህበረሰብ ተኮር ሥርዓተ ምግብን ማሻሻል የሚያስችሉ ፕሮጀክቶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የጤናና አገልግሎትን እና የማህበረተሰብ ተኮር ሥርዓተ ምግብን ማሻሻል የሚያስችሉ ሶስት ፕሮጀክቶች ይፋ ተደርገዋል። ፕሮጀክቶቹ የጤና ሚኒስቴር ተወካዮች፣ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎችና አጋር አካላት…

ኢንስቲትዩቱ በአፋር ክልል የተሰጠውን ምርጥ ዘር የማቅረብ ሃላፊነት እየተወጣ ነው – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር አርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር የምርምር ኢንስቲትዩት ምርጥ ዘር በማቅረብ ረገድ የተሰጠውን ሃላፊነት እየተወጣ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ÷ የአፋር አርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሠራተኞች የመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ ርክክብ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በክልል መዋቅር ለሚገኙ የመንግስት ሠራተኞችና አመራሮች የመኖሪያ ቤት መሥሪያ መሬት ርክክብ በይፋ ተጀምሯል። የዕድሉ ተጠቃሚዎች ከክልሉ እንደገና መደራጀት ጋር በተያያዘ መኖሪያ አካባቢያቸውን ቀይረው በአዲሱ ክልል ማዕከል…

የጋምቤላና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች በሰላም ግንባታ ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ እና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች በሰላም ግንባታ ዙሪያ ዛሬ በዲማ ከተማ ተወያይተዋል፡፡ በመድረኩ የጋምቤላ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ም/ኃላፊ አቶ ኡቴንግ ኡቻን፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ም/ኃላፊ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሰቆጣ ቃልኪዳን ትግበራ ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሰቆጣ ቃልኪዳን ትግበራ፣ በምግብና ስርዓተ ምግብ ስትራቴጂ ምክር ቤት ማቋቋም ላይ ያተኮተ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ የህዝብ…

ጾምና የጤና በረከቶች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ የዐቢይ ጾም እንዲሁም በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ደግሞ የረመዳን ጾም በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡፡ በሁለቱም እምነቱ ተከታዮች ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት ከሚሰጣቸው የጾም ወቅቶች ጋር ተያይዞም…

እንግሊዝ በኢትዮጵያ ያላትን የኢንቨስትመንት ተሳትፎ ለማሳደግ እየሰራች ነው – አምባሳደር ዳረን ዌልች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለበርካታ ዓመታት የዘለቀውን የእንግሊዝ እና የኢትዮጵያ የሁለትዮሽ ግንኙነት በኢንቨሰትመንት ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ዳረን ዌልች ገለጹ። አምባሳደር ዳረን ዌልች÷ ኢትዮጵያና እንግሊዝ ለበርካታ ዓመታት የዘለቀ…