Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል በየደረጃው ለሚገኙ የፀጥታ መዋቅር ስልጠና መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም" በሚል መሪ ሃሳብ በአማራ ክልል ለሚገኙ የፀጥታ መዋቅር አመራሮች ግምገማዊ ስልጠና መሰጠት ተጀምሯል። የስልጠናው አላማ የተዛነፉ አመለካከቶች በማረም ውስጣዊ አንድነትን በማጠናከር የህዝቡን ሰላም ማስጠበቅ እንደሆነም…

በጋምቤላ ክልል ያለውን የኢንቨስትመንት ፍሰት ለማሳደግ በትኩረት እንደሚሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ያለውን የኢንቨስትመንት ፍሰት ለማሳደግ በትኩረት እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ አስታወቁ። ርዕሰ መስተዳድሩ በኢንቨስትመንት ዙሪያ ከተለያዩ የዓለም ሀገራት ከመጡ ባለሃብቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ ኡሞድ በዚህ…

የ”ፀሐይ” መመለስ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪውን በራሳችን ሳይንስና ቴክኖሎጂ ለመተካት የሞራል ስንቅ ነው – ባለሥልጣኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ"ፀሐይ" አውሮፕላን መመለስ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪውን በራሳችን የሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ለመተካት የሞራል ስንቅ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ገለጸ፡፡ ባለስልጣኑ “ፀሐይ” አውሮፕላን ወደ ኢትዮጵያ መመለስን አስመልክቶ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ 420 ሺህ ሔክታር ለማልማት ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ ከ420 ሺህ በላይ ሔክታር መሬት ለማልማት መታቀዱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ የክልሉ የ2016 የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በጋሞ ዞን አርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ…

የአሜሪካ ተዋጊ አውሮፕላን በደቡብ ኮሪያ መከስከሱ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤፍ-16 የተሰኘ የአሜሪካ ተዋጊ አውሮፕላን (ጀት) በደቡብ ኮሪያ መከስከሱ ተሰምቷል፡፡ በአካባቢው አንድ ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የአሜሪካ ተዋጊ አውሮፕላን መሰል አደጋ ሲያጋጠመው ይህ ለሶስተኛ ጊዜ ነው ተብሏል፡፡ ተዋጊ አውሮፕላኑ በደቡብ…

የኦሮሚያ ክልል ገቢዎች ቢሮ 57 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት 57 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የኦሮሚያ ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ሃላፊ መስከረም ደበበ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷በበጀት ዓመቱ ከመደበኛ ግብር ከፋዮችና መዘጋጃ ቤት አገልግሎት 144…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአይ ኤም ኤፍ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጂኦርጂዬቫ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ይይቱ ከጣልያን-አፍሪካ ጉባዔ ጎን ለጎን መካሄዱን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡

የ5ኛ ትውልድ ሞባይል ኔትወርክ አገልግሎት በሐረርና ሐሮማያ ከተሞች ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ-ቴሌኮም የ5ኛ ትውልድ (5 ጂ) ሞባይል ኔትወርክ አገልግሎት በሐረር እና ሐሮማያ ከተሞች በይፋ አስጀምሯል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ እና ሌሎች የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች…

የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት ዕድሎች ለማስተዋወቅ ያለመ የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣልያን እየተካሄደ ካለው የጣልያን-አፍሪካ ጉባዔ በተጓዳኝ በኢትዮጵያ የሚገኙ የኢንቨስትመንት ዕድሎችን ለማስተዋወቅ ያለመ የውይይት መድረክ ተካሂዷል። በጣልያን የኢፌዴሪ ኤምባሲ ባዘጋጀው መድረክ ላይ በኢትዮጵያ ኢንቨስት አድርገው ለተጨማሪ…

የኢትዮጵያን በጋራ የመልማት እቅድ ሀገራት ሊደግፉት እንጂ ሊነቅፉት አይገባም – አምባሳደሮች

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የሰጥቶ መቀበል የትብብርና በጋራ የመልማት እቅድ ሀገራት ሊደግፉት እንጂ ሊነቅፉት እንደማይገባ በአሜሪካ፣ ቻይና እና ካናዳ የኢትዮጵያ አምባሳደሮች ገለጹ። በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሺ በቀለ (ዶ/ር ኢ/ር)÷ የኢትዮጵያ የባህር…