የሰላም ጥሪ ተቀብለው የተሃድሶ ስልጠና ለገቡ የቀድሞ የአማራ ልዩ ሃይል አባላት አቀባበል ተደረገ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል የጠራውን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ለሁለተኛ ዙር የተሃድሶ ስልጠና ለገቡ የቀድሞ የአማራ ልዩ ሃይል አባላት አቀባበል ተደረገላቸው።
በአቀባበል ሥነ ሥርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት ኮሎኔል አየለ ጊሳ÷ በተሃድሶ ሥልጠናው የሚፈጠርላችሁን…