Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ4 ሺህ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከ4 ሺህ ቶን በላይ የታጠበና ያልታጠበ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን የክልሉ ቡናና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ የባለስልጣኑ ም/ዋና ዳይሬክተር አማኑኤል ብሩ÷ ያረጁና ምርት የማይሰጡ የቡና…

የቱሪስት መስህቦችን ለ2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ለማስጎብኘት ዝግጅት ማድረጉን የአፋር ክልል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የሚገኙ የቱሪስት መስህቦችን በውጭ ለሚኖሩ 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ለማስጎብኘት ዝግጅት ማድረጉን የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ አሕመድ አብዱልቃድር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ በአፋር ክልል…

የፕሪሚየር ሊጉ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 10ኛ ሳምንት የውድድር መርሐ ግብር የመጀመሪያ ቀን ውሎ ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ ሻሸመኔ ከተማ እና ኢትዮጵያ ቡና ያካሄዱት ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል፡፡ የሻሸመኔ ከተማን…

በመዲናዋ መመዘኛ ፈተናውን ከወሰዱ ዳይሬክተርና ቡድን መሪዎች 34 በመቶዎቹ ማለፋቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባበ ከተማ አስተዳደር ለሚገኙ ሰራተኞች የተሰጠው የቴክኒክና ባህሪ ብቃት ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀው እና ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰራተኞች የተሰጠው ፈተና…

በአማራ ክልል በ97 ቢሊየን ብር ወጪ 61 የአስፓልት መንገድ ፕሮጀክቶች እየተሠሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ97 ቢሊየን ብር ወጪ 61 የአስፓልት መንገድ ፕሮጀክቶች እየተሠሩ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር አስታውቋል፡፡ በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የሚሠሩ የመንገድ መሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች አፈጻጸም በባሕር ዳር ከተማ…

ጠንካራ የሎጂስቲክስ ሥርዓት ለመገንባት በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት የሎጂስቲክስ ዘርፉ በስትራቴጂ እንዲመራና ጠንካራ ሎጂስቲክስ ለመገንባት በትኩረት እየሰራ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ ደንጌ ቦሩ ተናገሩ። በኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን አዘጋጅነት በኢትዮጵያ የሎጂስቲክስ ዘርፍ መሪ…

እስራኤል በጋዛ በንጹሃን ላይ የሚደርስን ጉዳት እንድትቀንስ አሜሪካ ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል በጋዛ በንጹሃን ዜጎች ላይ የሚደርስን ጉዳት እንድትቀንስ አሜሪካ ጥሪ አቅርባለች፡፡ የፍልስጤም ጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ባለፉት 24 ሰዓታት ብቻ በጋዛ 249 ዜጎች ለህልፈት ሲዳረጉ 510 የሚሆኑት ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡…

የሂዝቦላህ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዥ በእስራዔል ጥቃት መገደሉ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሂዝቦላህ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዠ ዊሳም ታዊል በእስራዔል ጥቃት መገደሉ ተሰምቷል፡፡ ወታደራዊ አዛዡ እስራዔል በደቡባዊ ሊባኖስ በፈጸመችው የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ነው የተገደለው፡፡ የድሮን ጥቃቱ ዊሳም ታዊል እና ሌሎች የሂዝቦላህ…

የኢትዮጵያና የሶማሊላንድ ስምምነት ኢትዮጵያን ከብሪክስና ከአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ተጠቃሚ ያደርጋል – አቶ ገብረመስቀል ጫላ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና የሶማሊላንድ መግባቢያ ሠነድ ስምምነት ኢትዮጵያን ከብሪክስና ከአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ተጠቃሚ እንደሚያደርግ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ ገለጹ። አቶ ገብረመስቀል ጫላ÷ ኢትዮጵያን ጨምሮ ሌሎች አራት…

በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ነባርና አዲስ ተማሪዎችን እየጠሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲተዎች የነባርና አዲስ ተማሪዎችን የመመዝገቢያ ጊዜ እያሳወቁ ነው፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር በአማራ ክልል የሚገኙ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ከጥር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ሁለት ሳምንታት የመማር ማስተማር ሥራ…