ከሕዝባዊ ውይይቶች የሚነሱ ሃሳቦች የመንግስት የቀጣይ እቅድ አካል ይሆናሉ – አቶ አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሕዝባዊ ውይይቶች የሚነሱ ሃሳቦች የመንግስት የቀጣይ እቅድ አካል ይሆናሉ ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ተናገሩ፡፡
"ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሠላም እና ሁለንተናዊ ብልፅግና" በሚል መሪ ሃሳብ…