Fana: At a Speed of Life!

ተመድ የአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ እንዲያገኙ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ እንዲያገኙ አስፈላጊውን ድጋፍ እናደርጋለን ሲሉ የተባበሩት መንግስታቱ ድርጅት ዋና ፀሃፊ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሃና ሰርዋ ገለጹ። ሃና ሰርዋ አፍሪካ የሚያጋጥሟትን ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮች…

ጨፌ ኦሮሚያ  የተለየዩ ሹመቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ እያካሄደ ባለው 6ኛ የሥራ ዘመን 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባዔ የተለየዩ ሹመቶችን አጽድቋል፡፡ በዚህ መሰረትም፡- 1.አብዱላዚዝ ዳውድ (ዶ/ር) ---የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽሕፈትቤት ሃላፊ 2.አብዲ ዩያ (ዶ/ር)  …

የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ተሳታፊ መሪዎች ወደ ሀገራቸው እየተመለሱ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ37ኛው የአፍሪካ ኀብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባዔ ላይ የተሳተፉ መሪዎች እና የልዑካን ቡድን አባላት ወደ ሀገራቸው እየተመለሱ ነው። በዚህ መሰረትም የጋና፣ የብሩንዲ ፣ የዚምባቡዌ ፣የኮሞሮስ ፣ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ የደቡብ ሱዳን እና…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት 5 ዓመት 9ኛ የሥራ ዘመን 17ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል። ምክር ቤቱ በጉባዔው በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የሚቀርበውን የአስፈፃሚ አካላት የ6 ወራት አፈጻጸም እንደሚያዳምጥ የክልሉ…

ፈረንሳይ እና ዩክሬን ወታደራዊ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ እና ዩክሬን በወታደራዊ ዘርፍ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘሌንስኪ በፈረንሳይ ፓሪስ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ በጉብኝታቸውም ÷ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል…

የጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባዔ ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የሥራ ዘመን 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባዔ ነገ ይጀመራል፡፡ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረህማን÷ ጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የሥራ ዘመን 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ስብሰባ ነገን ጨምሮ ለሁለት ቀናት እንደሚካሄድ ተናግረዋል፡፡…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለ14 የአፍሪካ ሀገራት ቀዳማዊ እመቤቶች አቀባበል አደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 14 የአፍሪካ ሀገራት ቀዳማዊ እመቤቶች በ28ኛው የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች የልማት ድርጅት መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጉባዔው ለመሳተፍ ወደ ኢትዮጵያ ለመጡ 14 የአፍሪካ ሀገራት…

በጋምቤላ ክልል አቀፍ ዓመታዊ የስፖርት ውድድር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 11ኛው የመላ ጋምቤላ ዓመታዊ የስፖርት ውድድር በጋምቤላ ከተማ በይፋ ተጀምሯል። ውድድሩን ያስጀመሩት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ እንዳሉት÷ ስፖርት የህዝቦችን አንድነት በማጠናከር ረገድ የጎላ ፋይዳ ስላለው ውድድሩን በጨዋነት ማካሄድ…

ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማትና አጋር አካላት ለትምህርት ዘርፉ ትኩረት ሊያደርጉ ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት እና አጋር አካላት ለትምህርት ዘርፉ ይበልጥ ትኩረት ሊያደርጉ ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የ49 ሀገራት መሪዎች እና ተወካዮች የተሳተፉበት 37ኛው የአፍሪካ ሕብረት መሪዎች ጉባዔ…

አፍሪካ ለዓለም ስልጣኔ በርካታ አስተዋጽኦ አበርክታለች – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ ለዓለም ስልጣኔ በርካታ አስተዋጽኦ አበርክታለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። 37ኛው የህብረቱ መሪዎች ጉባኤ የመክፈቻ ስነ-ስርዓት እየተካሄደ ይገኛል። በጉባኤው መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትር…