አቶ አብነት ገ/መስቀል የተከሰሱበትን የሙስና ወንጀል ድርጊት እንዳልፈጸሙ በመግለጽ የዕምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጡ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ አብነት ገ/መስቀል የተከሰሱበትን የሙስና ወንጀል ድርጊት አለመፈጸማቸውን ገልጸው የዕምነት ክህደት ቃላቸውን ለፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ሰጡ።
ችሎቱ ዛሬ አቶ አብነት ያቀረቡትን የክስ መቃወሚያና የዐቃቤ ሕግ…