Fana: At a Speed of Life!

የበርበሬ ምርት በስፋት ለገበያ እየቀረበ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ኅዳር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የበርበሬ ምርት በስፋት ለገበያ እየቀረበ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የቡና እና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ሃላፊ አቶ ተፈራ ዘርፉ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በኢትዮጵያ…

በስልጠና የተገኙ ልምዶችን በተግባር ማረጋገጥ ከአመራሩ የሚጠበቅ ቀዳሚ ጉዳይ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጠናዎች የተገኙ ልምዶችን በተግባር ማረጋገጥ ከአመራሩ የሚጠበቅ ቀዳሚ ጉዳይ ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ አቶ አደም ፋራህ÷ በመቱ ከተማ ለመንግስት አመራሮች እየተሰጠ የሚገኘውን የስልጠና ሒደት እና…

ለመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ወጥነት ያለው አሰራርና የሕግ ማዕቀፍ ሊዘጋጅ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ የመስኖ ልማት ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ያለመ ወጥነት ያለው የአሰራር መስፈርትና የሕግ ማዕቀፍ ለማዘጋጀት የአንድ ዓመት ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል። ከዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት-ፋኦ በተገኘ…

የፌዴራል ድጎማ በጀት ቀመር ለማሻሻል በሚያስችሉ የቅድመ ዝግጀት ሥራዎች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበቂ መረጃ የተደገፉ ስራዎችን ማከናወን ለፌዴራል ድጎማ በጀት ቀመር ማሻሻል ሒደት ቁልፍ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች መሆናቸው ተገለጸ፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የድጎማ የጋራ ገቢዎች ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴና ጉዳዩ የሚመለከታቸው የፌዴራል ተቋማት ከፍተኛ…

ልማት ባንክ የግብርና ዘርፉን በስፋት ለመደገፍ የሚያስችል የወለድ ተመን ማሻሻያ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የግብርና ዘርፉን በስፋት ለመደገፍ የሚያስችል የወለድ ተመን ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ÷ በግብርና ዘርፍ በአነስተኛ፣ መካከለኛና የኮርፖሬት ፕሮጀክት ብድር 11 ነጥብ 5…

የኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀል የጋራ ልማትን ለማረጋገጥ ነው – አምባሳደር ምስጋኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀል የጋራ ልማትን ለማረጋገጥና ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለጹ። የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ጋር በመተባበር ኢትዮጵያ…

በጎርፍ አደጋ የተጎዱ ዜጎችን ለመርዳት የሚደረገው ጥረት ተጨማሪ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎርፍ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ዜጎችን ለመርዳት የሚደረገው ጥረት ተጨማሪ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተ/ማሪያም እና በኢትዮጵያ የተመድ ዋና ተወካይና የሰብዓዊ ጉዳዮች…

520 ሺህ ኩንታል ዩሪያ ማዳበሪያ የጫነች መርከብ ጅቡቲ ወደብ ደረሰች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 520 ሺህ ኩንታል ዩሪያ የአፈር ማዳበሪያ የጫነች መርከብ ጅቡቲ ወደብ መድረሷን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታውቋል፡፡ ተጨማሪ 615 ሺህ ኩንታል ኤን ፒ ኤስ ቦሮን የጫነች መርከብም በነገው ዕለት ጅቡቲ ወደብ እንደምትደርስ…

ከሚሽኑ ከዳያስፖራዎች ጋር የሚያደርገው የበይነ መረብ ስብሰባ በፈረንጆቹ ታሕሳስ 9 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በውጭ ሀገራት ከሚትኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር የሚያደርገው የበይነ መረብ ስብሰባ በፈረንጆቹ የፊታችን ታሕሳስ 9 ቀን እንደሚጀመር አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ሰኔ 20 ቀን 2015 ዓ.ም በውጭ ሀገራት ከሚኖሩ…

አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በቫሌንሺያ ማራቶን እንደሚሳተፍ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በፈረንጆቹ ታሕሳስ 3 ቀን በሚካሄደው የቫሌንሺያ ማራቶን እንደሚሳተፍ አስታወቀ፡፡ አትሌቱ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ባሰፈረው ጽሑፍ÷ ከብዙ ጊዜ ጉዳት በኋላ በቫሌንሺያ ማራቶን እንደሚሳተፍ አስታውቋል። ወደ ሩጫ ለመመለስ…