Fana: At a Speed of Life!

ሠራዊቱ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የማስጠበቅ ተልዕኮውን አጠናክሮ ይቀጥላል – ሜ/ጄ ተሾመ ገመቹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መከላከያ ሠራዊት የኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና የህዝብን ሰላም የማስጠበቅ ተልዕኮውን በብቃት መወጣቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የመከላከያ የውጭ ግንኙነትና ወታደራዊ ትብብር ዋና ዳይሬክተር ሜ/ጄ ተሾመ ገመቹ ገለጹ። ኢትዮጵያ ለጎረቤት ሀገራትና ለቀጣናው…

የአማራ ክልልን ሰላም ወደ ነበረበት ለመመለስ በቅንጅት ሊሰራ ይገባል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልልን ሰላም ወደ ነበረበት ለመመለስ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ከፀጥታ አካላት ጋር በቅንጅት ሊሰራ እንደሚባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ አረጋ ከበደ ገለፁ። በባህር ዳር ከተማ ከልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምስረታ ማብሰሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ ሥራ ማስጀመሪያ እና የምስጋና መርሐ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ሚኒስትሮች፣ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች…

የሳይንስ ሙዚዬም አፍሪካን በሳይንስ ዘርፍ ወደ ፊት ለማሻገር ከፍተኛ ሚና እንዳለው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚዬም አፍሪካን በሳይንስ ዘርፍ ወደፊት ለማሻገር አዲስ ምዕራፍ እንደሚከፍት የፓን አፍሪካ ፓርላማ አባላት ተናገሩ፡፡ አዲስ አበባ የጋራ ስብሰባቸውን እያካሄዱ የሚገኙት የፓን አፍሪካ ፓርላማ አባላትና ቋሚ ኮሚቴዎች የሳይንስ…

የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል በአሸባሪው ሸኔ አባላት ላይ እርምጃ ወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል በአሸባሪው ቡድን ሸኔ አባላት ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ፡፡ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ፣ ሰበታ፣ ሃዋስና ቀርሳ ማሌማ በተባሉ አካባቢዎች ላይ በመንቀሳቀስ የህብረተሰቡን ሰላም ሲያውኩ በቆዩት የሽብር ቡድኑ አባላት ላይ ነው…

በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ሥራቸውን በመደበኛነት እንዲጀምሩ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 12 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ሥራቸውን በመደበኛነት እንዲጀምሩ የሚያስችል ሥራ እየተሠራ መሆኑን በምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ጉዳዮች አስተባባሪና የሰላምና ጸጥታ ቢሮ ሃላፊ ደሳለኝ ጣሰው ተናገሩ፡፡ በአማራ ክልል…

በበጋ የመስኖ ስንዴ ልማት እስካሁን 800 ሺህ ሄክታር በዘር መሸፈኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የበጋ መስኖ ስንዴ ለማልማት ከታቀደው 3 ሚሊየን ሄክታር መሬት እስካሁን 800 ሺህ ሄክታሩ በዘር መሸፈኑን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር ) ገለጹ። የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) በበኩላቸው÷ የተሟላ…

እስራኤልና ሃማስ ለአራት ቀናት የተኩስ አቁም ለማድረግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት ውስጥ የሚገኙት እስራኤል እና ሃማስ ለአራት ቀናት የሚቆይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተሰምቷል፡፡ የተኩስ አቁም ስምምነቱ በኳታር አሸማጋይነት በዶሃ በተካሄደ ምስጢራዊ ድርድር የተደረሰ መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡ ተፋላሚቹ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የ’ኮምፓክት ዊዝ አፍሪካ’ ጉባዔን ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጀርመን በተከሄደው 'ኮምፓክት ዊዝ አፍሪካ' ጉባዔ ላይ ተሳትፈዋል፡፡ በ2017 የጀርመን የቡድን 20 ፕሬዚዳንትነት ዘመን የተጀመረው የቡድን 20 'ኮምፓክት ዊዝ አፍሪካ' ለውጥ ተኮር በሆኑ የአፍሪካ…

በአማራ ክልል ያለው የጸጥታ ችግር በእጅጉ መሻሻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የጸጥታ ሁኔታው በእጅጉ መሻሻሉን የክልሉ የሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታውቋል፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የአስተዳደር ጉዳዮች አስተባባሪ እና የሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ ደሳለኝ ጣሰው ÷ክልሉ ከነበረበት የጸጥታ ችግር አንጻር…