ሠራዊቱ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የማስጠበቅ ተልዕኮውን አጠናክሮ ይቀጥላል – ሜ/ጄ ተሾመ ገመቹ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መከላከያ ሠራዊት የኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና የህዝብን ሰላም የማስጠበቅ ተልዕኮውን በብቃት መወጣቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የመከላከያ የውጭ ግንኙነትና ወታደራዊ ትብብር ዋና ዳይሬክተር ሜ/ጄ ተሾመ ገመቹ ገለጹ።
ኢትዮጵያ ለጎረቤት ሀገራትና ለቀጣናው…