Fana: At a Speed of Life!

በዲጂታል የነዳጅ ግብይት ሥርዓት 124 ቢሊየን ብር ግብይት መፈጸሙ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዲጂታል ግብይት ሥርዓት ተግባራዊ ከተደረገ ጀምሮ 124 ቢሊየን ብር የሚገመት ግብይት መፈጸሙን የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን አስታወቀ። የባለሥልጣኑ የነዳጅ ውጤቶች ግብይት ስታንዳርድ ጥናትና ምርምር ዳይሬክተር ለሜሳ ቱሉ እንደገለጹት÷ የነዳጅ…

በሞባይል ባንኪንግ የሚፈጸሙ ማጭበርበሮችና የጥንቃቄ መንገዶች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይበር ምህዳር ይዟቸው ከመጣቸው መልካም አጋጣሚዎች መካከል በየዕለቱ ለምናደርጋቸው ግብይቶች ክፍያ ለመፈጸም ጥሬ ገንዘብ ከመጠቀም ይልቅ በዲጂታል የክፍያ ስርዓት መፈጸም ማስቻሉ ነው፡፡ ሆኖም ዲጂታል የክፍያ አማራጮች ቀላልና ለአጠቃቀም ምቹ…

አቶ ጥላሁን ከበደ ከወላይታ ሶዶና አካባቢው ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ ከወላይታ ሶዶ ከተማ እና አካባቢው ማህበረሰብ ጋር እየተወያዩ ነው፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ልዩ የሆነ ከተማ አቀፍ እና ክልላዊ የሰላም የፍቅር እና የመቻቻል ተምሳሌት ክልል…

የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካውያን መፍትሄ ያገኙ ዘንድ ኢትዮጵያ ከፍተኛ ጥረት ታደርጋለች- አቶ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካውያን መፍትሄ ያገኙ ዘንድ ኢትዮጵያ ከፍተኛ ጥረት እንደምታደርግ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ተናገሩ፡፡ የፓን አፍሪካ ፓርላማ አባላትና ቋሚ ኮሚቴዎች አዲስ አበባ ላይ የጋራ ስብሰባቸውን እያካሄዱ…

በአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ከ100 ሺህ በላይ መጻሕፍት ዲጂታላይዝ መደረጋቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ከ100 ሺህ በላይ መጻሕፍትን ዲጂታላይዝ በማድረግ ሰዎች ካሉበት ሆነው እንዲጠቀሙ ማድረግ መቻሉን የቤተ-መጽሐፍቱ ዋና ዳይሬክተር ውባየሁ ማሞ (ኢ/ር) ገለጹ። በቤተ-መጽሐፍቱ የሚገኙ ከ400 ሺህ በላይ መጻሕፍቶች አውቶሜትድ…

የደሴ ከተማ አሥተዳደር የነዋሪውን ጥያቄ ለመመለስ በቁርጠኝነት እንደሚሠራ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ነዋሪዎች የሚያነሱትን ጥያቄ ለመመለስ አመራሩ በቁርጠኝነት እንደሚሠራ የደሴ ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ፡፡ ከ20 ሺህ በላይ የደሴ ከተማ ነዋሪዎች የተሳተፉባቸው ሕዝባዊ ውይይቶች በ114 መድረኮች ተካሂደዋል፡፡ በመድረኮቹም በአካባቢው ካለው…

በአደም ፋራህ የተመራ ልዑክ በሻንጋይ ከተማ የኮሙኒስት ፓርቲ ሙዚዬምን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ ልዑክ በቻይና ሻንጋይ ከተማ የኮሙኒስት ፓርቲ ሙዚዬምን ጎብኝቷል፡፡ የልዑካን ቡድኑ አባላት በጉብኝታቸው በቻይና ፋጣን ኢኮኖሚ እድገት ያስመዘገበውን የኮሙኒስት ፓርቲ ታሪካዊ አመጣጥ፣…

23ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 23ኛው ታላቁ ሩጫ ውድድር በኢትዮጵያ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ በውድድሩ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ እና ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚሁ ጊዜ…

ደቡብ ኮሪያ ከኢትዮጵያ ጋር በዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ላይ በትብብር እንደምትሰራ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ኅዳር 7 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከደቡብ ኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ፕሬዚዳንት ቻንግ ዋንሳምን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በኢትዮጵያ እና ደቡብ ኮሪያ መካከል ስላለው ታሪካዊ የሁለትዮሽ ግንኙነት…

የማላዊ ፕሬዚዳንት በራሳቸውና ካቢኔያቸው ላይ የውጪ ሀገራት ጉዞ እገዳ ጣሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማላዊ ፕሬዚዳንት ላዛሩስ ቻክዌራ (ዶ/ር) በራሳቸው እና ካቢኔያቸው ላይ የውጭ ሀገራት ጉዞ እገዳ መጣላቸው ተሰምቷል፡፡ የጉዞ እገዳው የሀገሪቱ ገንዘብ የመግዛት አቅም 44 በመቶ መዳከሙን ተከትሎ የውጭ ምንዛሬን ለማዳን ያለመ መሆኑ ተመላክቷል፡፡…