ወ/ሮ ሰመሪታ ከዓለም አቀፉ የአረንጓዴ ልማት ኢንስቲትዩት የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው ከዓለም አቀፉ የአረንጓዴ ልማት ኢንስቲትዩት የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ዳንኤል ጎቦናያ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም÷ በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ የሚከናወኑ ሥራዎችን በትብብር መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች…