Fana: At a Speed of Life!

በብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በ42ኛው የዩኔስኮ ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፈ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የተመራ ልዑክ በፈረንሳይ ፓሪስ እየተካሄደ በሚገኘው 42ኛው የተመድ የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) አጠቃላይ ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡ በኮንፈረንሱ በኢትዮጵያ ባለፉት ሁለት…

በሰመራ ከተማ በ1 ቢሊየን ብር ወጪ ለሚገነባው ሆስፒታል የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰመራ ከተማ በ1 ቢሊየን ብር ወጪ ለሚገነባው ደረጃውን የጠበቀ ሪፈራል ሆስፒታል በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ የመሰረት ድንጋይ ተቀምጧል፡፡ አቶ አወል የመሰረት ድንጋዩን ዛሬ ሲያስቀምጡ እንዳሉት÷ የሚገነባው ሆስፒታል የሰመራ ሎጊያ…

ለኢትዮጵያ ብልፅግና ዕውን መሆን የሚተጋ ጠንካራ አመራር መፍጠር ላይ በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአመለካከትና የተግባር አንድነትን አስጠብቆ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልፅግና ዕውን መሆን የሚተጋ ጠንካራ የመንግስት አመራር መፍጠር ላይ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ። በሁሉም የኃላፊነት እርከን…

አል ኢቲሃድ ኑኖስ ስፕሪንቶ ሳንቶስን ከአሰልጣኝነት አሰናበተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳዑዲ ፕሮ ሊግ ተሳታፊው አል ኢቲሃድ ፖርቹጋላዊውን አሰልጣኝ ኑኖስ ስፕሪንቶ ሳንቶስን ከአሰልጣኝነት አሰናብቷል፡፡ የቀድሞ የቶተንሃም ሆትስፐር እና ወልቭስ አሰልጣኝ የነበሩት ሳንቶስ በሳዑዲ ፕሮ ሊግ ባሳዩት ደካማ እንቅስቃሴ ነው ከአሰልጣኝነት…

የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚና የቻይና ብሔራዊ አስተዳደር አካዳሚ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ከቻይና ብሔራዊ አስተዳደር አካዳሚ ጋር ከፍተኛ አመራሮችን በስልጠናና በምርምር አቅማቸውን ለመገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ ዛዲግ አብርሃ እና…

የኢትዮጵያ ድርጅቶች በቻይና ዓለም አቀፍ ኢምፖርት ኤክስፖርት ኤክስፖ ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ምርቶችን ወደ ውጭ የሚልኩ የኢትዮጵያ ድርጅቶች በቻይና ዓለም አቀፍ ኢምፖርት ኤክስፖርት ኤክስፖ ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ በሻንጋይ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው ኤክስፓ ላይ የተለያዩ ምርቶችን ወደ ውጭ የሚልኩ የኢትዮጵያ ድርጅቶች…

በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የውጭ ምንዛሪ እጥረትን ለመቀነስ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የውጭ ምንዛሪ እጥረትን ለመቀነስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ታምርት ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡ የጽሕፈት ቤቱ አስተባባሪ አቶ አያና ዘውዴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት ÷ የውጪ ምንዛሪ እጥረት…

የመከላከያ ሚኒስቴርና የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሚኒስቴር እና የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር በማሪታይም ዘርፍና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ስምንት አባላት ያሉት የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ዕጩ መልማይ ኮሚቴ ሰየሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ስምንት አባላት ያሉት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ዕጩ መልማይ ኮሚቴ ሰየሙ። መልማይ ኮሚቴው ወደ ስራ የገባ ሲሆን በቅርቡም ጥቆማ መቀበል ይጀምራል ተብሏል። የኢፌዴሪ ህገ መንግሥት አንቀጽ…

በጋምቤላ ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎችና ት/ቤቶች 39 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) በጋምቤላ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎችና ትምህርት ቤቶች ከ39 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡ በድርጅቱ የጋምቤላ ቅርንጫፍ ተጠሪ ክርስቲን ሐኮንዚ እንዳሉት÷ ከድጋፉ ውስጥ…