Fana: At a Speed of Life!

የሙሉዓለም ባሕል ማዕከል የባህልና ኪነ ጥበብ ቡድን የአውሮፓ ባህል ፌስቲቫል ስኬታማ ቆይታ…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሙሉዓለም ባህል ማዕከል የባህልና ኪነ ጥበብ ቡድን በቱርክ በተካሄደው ዓለም አቀፍ የአውሮፓ ባህል ፌስቲቫል የነበራቸውን ቆይታ አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። የባህል ማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር አቶ ገብረማርያም ይርጋ እንዳሉት ÷የባህል ቡድኑ…

በአዲስ አበባ የጎርፍ ተጋላጭነትን ለመቀነስ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የጎርፍ ተጋላጭነትን ለመቀነስ በርካታ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው አለ የከተማ አስተዳደሩ መንገዶች ባለስልጣን፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሙዲን ረሻድ (ኢ/ር) ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ በአዲስ አበባ ከኮሪደር…

የይርጋለም ከተማን የኮሪደር ሥራ በፍጥነትና ጥራት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የይርጋለም ከተማን የኮሪደር ልማት ሥራ በፍጥነትና በጥራት ለማጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማዕከላዊ ሲዳማ ዞን ይርጋዓለም ከተማ አስተዳደር የተሰሩ የተለያዩ የልማት…

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት 9ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ም/ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባዔ በጅግጅጋ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ምክር ቤቱ በጉባዔው የሶማሌ ክልል መንግስት የ2017 የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ተወያይቶ እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል፡፡ ከዚህ ባለፈም…

አዲስ አበባን ዲጂታል፣ ዘመናዊና ምቹ ከተማ ለማድረግ …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የሚሰጡ አገልግሎቶች ዘመኑን የዋጁ፣ ፍትሃዊና ቀልጣፋ እንዲሆኑ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የከተማ አስተዳደሩ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ አዋሌ መሃመድ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በመዲናዋ የሚሰጡ የመንግስት…

በቴሌ ብር ከ4 ነጥብ 9 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቴሌ ብር መተግበሪያ እስካሁን ከ4 ነጥብ 9 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጽሟል አሉ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ፡፡ ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋሙን የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያ÷…

ኢትዮ ቴሌኮም 162 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት 162 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋሙን የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም አስመልክተው ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በማብራሪያቸውም በበጀት ዓመቱ…

49 መንገደኞችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውሮፕላን ከራዳር ውጪ መሆኑ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 49 መንገደኞችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውሮፕላን በሩሲያ ምስራቃዊ ክፍል አሙር ግዛት ከራዳር ውጪ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ ደብዛው የጠፋው አውሮፕላኑ አምስት ሕጻናትን ጨምሮ 43 መንገደኞችንና 6 የበረራ ሰራተኞችን አሳፍሮ እንደነበር የአሙር ግዛት…

በድሬዳዋ ለአረንጓዴ አሻራ 3 ነጥብ 8 ሚሊየን ችግኝ ለተከላ ዝግጁ ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ፣ የደን ልማትና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን ለአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን 3 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ችግኝ ለተከላ ዝግጁ ተደርጓል አለ፡፡ የባለስልጣኑ የደን ልማትና ጥበቃ ዳይሬክተር አቶ ማስረሻ ይመር…

ሊቨርፑል ሁጎ ኢኪቲኬን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሊቨርፑል ሁጎ ኢኪቲኬን ከኢንትራ ፍራንክፈርት ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ የ23 ዓመቱ ፈረንሳዊ የፊት መስመር ተጫዋች በሊቨርፑል ለስድስት ዓመታት የሚያቆየውን ኮንትራት ተፈራርሟል፡፡ ሊቨርፑል ለተጫዋቹ ዝውውር 69 ሚሊየን ፓውንድ እና…