Fana: At a Speed of Life!

የሕዝብ ጥያቄዎችን ፈጥኖ በመፍታት ለግጭት የሚዳርጉ ክፍተቶችን መዝጋት ይገባል – የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕርዳር ከተማ ነዋሪዎች በወቅታዊ ሁኔታና በቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት እያደረጉ ነው። በውይይት መድረኩ ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።…

የ2023 የአፍሪካ እጩ ኮከብ ተጫዋቾች ዝርዝር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) የአፍሪካ እጩ ኮከብ ተጫዋቾችን ዝርዝር ይፋ አድርጓል፡፡ በምርጫ ዝርዝሩ ውስጥ 30 ተጫዋቾች በእጩነት የቀረቡ ሲሆን÷ 20 የሚሆኑት በአፍሪካ ክለቦች የሚጫወቱ ናቸው ተብሏል፡፡ በእጩ ዝርዝሩ ሞሃመድ…

የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ በይፋ ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ በይፋ ስራ ጀምሯል። የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ መርጋ ዋቅወያ እና የፈንዱ የቦርድ ሊቀ-መንበር አቶ ሰለሞን ደስታ የመድን ፈንዱ ስራ መጀመርን አስመልክተው መግለጫ…

ሀሰተኛ የውጭ ሀገራት ገንዘቦችን በማተም ወንጀል የተጠረጠሩ የውጭ ሀገር ዜጎች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንዶ ቆዳ እና የተፈጥሮ ማዕድን በመያዝ እንዲሁም ሀሰተኛ የውጭ ሀገራት ገንዘቦችን በማተም ወንጀል የተጠረጠሩ የውጭ ሀገር ዜጎች ላይ ክስ ተመሰረተ። ክሱ የተመሰረተው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ልደታ ምድብ 14ኛ ልዩ ልዩ ወንጀል ችሎት…

በኢትዮጵያ የቱሪዝም እንቅስቃሴ ላይ ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ዲፕሎማቶች ገለጻ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ሚኒስቴር የኢትዮጵያን የቱሪዝም ልማትና አጠቃላይ እንቅስቃሴ በተመለከተ ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ገለፃ አድርጓል። ለአምባሳደሮቹና ዲፕሎማቶቹ ማብራሪያ የሰጡት የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ…

በክልሉ የተፈጠረው የሰላም እጦት ሕዝቡን ለከፍተኛ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ ዳርጓል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ላለፉት ወራት በገጠሙት የፀጥታ ችግሮች ዙሪያ የሚመክር የውይይት መድረክ በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እንዳሉት÷ በክልሉ የተፈጠረው የሰላም እጦት የክልሉን ሕዝብ…

አቶ አደም ፋራህ ከጅቡቲ ወደብ የአፈር ማዳበሪያ የማጓጓዝ ሒደትን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ለ2016/2017 ምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያ ከጅቡቲ ወደብ የማጓጓዝ ሒደትን ዛሬ አስጀምረዋል፡፡ በሥነ-ሥርዓቱ በግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ እና የጅቡቲ መንግሥት…

አየር መንገዱ በቻድ ያለምንም ችግር በረራውን እንዲቀጥል የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቻድ ያለምንም ችግር በረራውን እንዲቀጥል የሚያስችል ስምምነት ተፈርሟል፡፡ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው መንግስቴ ከቻድ የሲቪል አቪዬሽን ሚኒስቴር ሴክሬታሪ ጄኔራል ማሃማት ሳለህ ዱጋ…

በቀጣዮቹ አስር ቀናት አንዳንድ አካባቢዎች ከመደበኛ በላይ ዝናብ እንደሚኖራቸው ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዮቹ አስር ቀናት አንዳንድ አካባቢዎች ከመደበኛ በላይ ዝናብ እንደሚኖራቸው የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡ ኢንስቲትዩቱ ጉዳዩን አስመልክቶ በሰጠው ማብራሪያ÷ በመደበኛ ሁኔታ በቀጣዮቹ አስር ቀናት በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች…

የጣልያን ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ መሰማራት እንደሚፈልጉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጣልያን ባለሃብቶች ኢትዮጵያ ውስጥ በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ከጣልያን የኮንፊንደስትሪያል ቤርጋሞ ፕሬዚዳንት እና ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚህ…