ዓለምአቀፋዊ ዜና ራይላ ኦዲንጋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ Melaku Gedif Oct 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኬንያ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ ራይላ ኦዲንጋ ባደረባቸው የልብ ሕመም ሕክምናቸውን ሲከታተሉ ቆይተው በ80 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ሬውተርስ ዘግቧል፡፡ አንጋፋው የኬንያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ግብፅ በናይል ወንዝ ላይ የምታራምደውን የቅኝ ግዛት ዘመን አስተሳሰብ ውድቅ አደረገች Melaku Gedif Oct 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ግብፅ በናይል ወንዝ ላይ የምትከተለውን የቅኝ ግዛት ዘመን አስተሳሰብ የአፍሪካን የትብብር መንፈስ የሚጻረር እና ተቀባይነት የሌለው ነው ስትል ውድቅ አድርጋለች። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ እንደገለጸው ÷ ግብፅ ከናይል…
የሀገር ውስጥ ዜና የቱሪስት መዳረሻዎችን ለማስፋፋት በትብብር መስራት ይገባል Melaku Gedif Oct 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪስት መዳረሻዎችን ይበልጥ ለማስፋፋት በትብብር መስራት ይገባል አሉ ከፍተኛ የቱሪዝም ባለሙያው አያሌው ሲሳይ (ዶ/ር) ፡፡ ከፍተኛ የቱሪዝም ባለሙያው ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት፥ የባሕር በር ለጎብኚዎች አንዱ መዳረሻ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ ከተማ የሠንደቅ ዓላማ ቀን ተከበረ Melaku Gedif Oct 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 18ኛው ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዓድዋ ድል መታሰቢያ በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል። በአከባበር ሥነ ሥርዓቱ ላይ ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል። ቀኑ ‘ሠንደቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሲዳማ ክልል የሠንደቅ ዓላማ ቀን ተከበረ Melaku Gedif Oct 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል 18ኛው ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። ‘ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፤ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ’ በሚል መሪ ሀሳብ በተከበረው በዓል ላይ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሃማስ እስራኤላውያን ታጋቾችን መልቀቅ ጀመረ Melaku Gedif Oct 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሃማስ እስራኤላውያን ታጋቾችን በዛሬው ዕለት መልቀቅ ጀምሯል፡፡ ታጋቶቹ የተለቀቁት እስራኤልና ሃማስ የመጀመሪያ ዙር የጋዛ የሰላም እቅድ ላይ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ ነው፡፡ በዚህ መሰረትም ሃማስ እስካሁን በሕይወት ያሉ እና በዛሬው…
ስፓርት ቅዱስ ጊዮርጊስ የአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነ Melaku Gedif Oct 12, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ19ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ሲቲ ካፕ "ሕዳሴ ዋንጫ" ቅዱስ ጊዮርጊስ መቻልን 2 ለ 1 በማሸነፍ ሻምፒዮን ሆኗል። የቅዱስ ጊዮርጊስን የማሸነፊያ ግቦች አሸናፊ ጌታቸው እና አዲሱ አቱላ አስቆጥረዋል። መቻልን ከሽንፈት ያልታደገችዋን ብቸኛ ግብ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ቀለማት ትርጉም … Melaku Gedif Oct 12, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 18ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በነገው ዕለት በመላ ሀገሪቱ በተለያዩ ሁነቶች ይከበራል፡፡ ቀኑ “ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ” በሚል መሪ ሃሳብ ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና ፍትሃዊና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት በልዩ ትኩረት ይሰራል- አቶ ኦርዲን በድሪ Melaku Gedif Oct 10, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በአገልግሎት አሰጣጥና ዙሪያ ከወረዳ አስተዳዳሪዎች ጋር ተወያይተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት÷የአገልግሎት አሰጣጥን በማሻሻል ረገድ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንደሚገባ አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በቆጣሪ ምርመራ ሒደት ላይ ግልጽነትና ተጠያቂነትን የሚፈጥረው መተግበሪያ… Melaku Gedif Oct 10, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የቆጣሪ ምርመራ አሠራር ላይ ግልፅነትና ተጠያቂነትን መፍጠር የሚያስችል መተግበሪያ ከነገ ጥቅምት 1 ቀን 2018 ጀምሮ ሥራ ላይ ያውላል፡፡ መተግበሪያው ከፍጆታ ክፍያና ከኢነርጂ ብክነት ጋር ተያይዞ የሚፈጠሩ…