በኦሮሚያ ክልል ለአዲስ ዓመት በዓል አሥፈላጊ የፍጆታ ዕቃዎች በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለዘመን መለወጫ በዓል የእርድ እንስሳትን ጨምሮ አስፈላጊ የፍጆታ ዕቃዎች በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ እየቀረቡ መሆኑን የክልሉ ንግድ ቢሮ አስታውቋል።
የቢሮው የገበያ ልማት ዳይሬክተር ወ/ሮ ተሊሌ ከፍታ እንደገለጹት÷ለአዲስ ዓመት በዓል…