የአውሮፓ ኅብረት ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን የሰብዓዊና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ሥራዎች ድጋፍ እንደሚያጠናክር ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን የሰብዓዊ እርዳታና የአደጋ ስጋት ቅድመ ማስጠንቀቂያ ሥራዎች ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚያስቀጥል አስታወቀ፡፡
የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው…