የሀገር ውስጥ ዜና 1 ሺህ 70 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Melaku Gedif Jan 2, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በሶስት ዙር በተከናወነ በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ ያሉ ዜጎችን የመመለስ ስራ 1 ሺህ 70 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ መቻሉ ተገለፀ። በዛሬው እለት ወደ ሀገር ከተመለሱ ዜጎች መካከል 1ሺህ 67 ወንዶች ሲሆኑ÷…
የሀገር ውስጥ ዜና የወጋገን ባንክ መቀሌ ከተማ የሚገኙ ቅርንጫፎች ዳግም ስራ ጀመሩ Melaku Gedif Jan 2, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጋገን ባንክ በመቀሌ ዲስትሪክት ስር የሚገኙ 28 ቅርንጫፎች ዳግም አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን አስታውቋል፡፡ የወጋገን ባንክ ማርኬቲንግ እና ኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አፈወርቅ ገብረጻዲቅ ለፋና ብሮድካስቲንግ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮሚቴው በምዕራብ ጉጂ ዞን በጸጥታችግር ለተፈናቀሉ 24 ሺህ ዜጎች የምግብ ድጋፍ አደረገ Melaku Gedif Jan 2, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ዱግዳ ዳዋ ወረዳ በጸጥታ ችግር ለተፈናቀሉ 24 ሺህ ዜጎች የምግብ ድጋፍ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ ኮሚቴው በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው ጽሑፍ ÷በኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ ቅዳሜና እሑድ በደረሱ ድንገተኛ አደጋዎች የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ Melaku Gedif Jan 2, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባለፈው ቅዳሜ እና እሑድ በደረሱ ድንገተኛ አደጋዎች የአራት ሰዎች ሕይወት አልፏል። በከተማዋ ከደረሱት አደጋዎች ውስጥ አራቱ የእሳት አደጋዎች ሲሆኑ ÷ ቀሪዎቹ ደግሞ ከእሳት ውጪ ያጋጠሙ መሆናቸውን የአዲስ አበባ…
የሀገር ውስጥ ዜና አየር መንገዱ ወደ ሽረ እንዳስላሴ ዳግም በረራ ጀመረ Melaku Gedif Jan 2, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ ወደ ሽረ እንዳስላሴ የሚያደርገውን በረራ በዛሬው ዕለት ጀምሯል፡፡ ባለፈው ሳምንት አርብ አየር መንገዱ ከአዲስ አበባ መቀሌ ዳግም መደበኛ በረራ መጀመሩ የሚታወስ ነው፡፡ ዛሬ በመጀመሪያው በረራ…
የሀገር ውስጥ ዜና በየካ ክ/ከተማ ሾላ ገበያ በደረሰ የእሳት አደጋ 50 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ወደመ Melaku Gedif Jan 2, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ሾላ ገበያ በደረሰ የእሳት አደጋ 50 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብር መውደሙን የአዲስ አበባ ከተማ የእሳትና የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በፖፕ ቤኔዲክት 16ኛ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Melaku Gedif Dec 31, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የቀድሞ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፖፕ ቤኔዲክት16ኛ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል አምስት ከተሞች ለኢንዱስትሪ ዞን በጥናት ተለዩ Melaku Gedif Dec 31, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለኢንዱስትሪ ዞን ለተለዩ አምስት ከተሞች የማስተር ፕላን ዝግጅት የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ አምቦ፣ ጭሮ፣ ሰንዳፋ፣ ተፍኪ እና ያቤሎ ለኢንዱስሪ ዞን በጥናቱ የተለዩ ከተሞች መሆናቸው ተገልጿል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሙስጠፌ መሀመድ በዶሎ ዞን የተለያዩ ፕሮጀክቶችን መረቁ Melaku Gedif Dec 31, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ የሚመራ ልዑክ በዶሎ ዞን ወርዴር ከተማ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን መርቆ ከፈተ። ርዕሰ መስተዳድሩ በ100 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የወርዴር ሆስፒታልን እና የደም ባንክን…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ30 ሚሊየን ሊትር በላይ የምግብ ዘይት ለማህበረሰቡ እየተሰራጨ ነው Melaku Gedif Dec 30, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት የውጪ ምንዛሪ ድጋፍ የቀረበ 30 ነጥብ 3 ሚሊየን ሊትር የምግብ ዘይት ለማህበረሰቡ እየተሰራጨ መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ መጪውን የገና እና የጥምቀት በዓላት አስመልክቶ ከሚፈጠር…