Fana: At a Speed of Life!

የህብረተሰቡን የመልማት ፍላጎት የሚመጥን የመሰረተ ልማት ግንባታ በፍጥነት መስራት ይገባል – አቶ ደስታሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህብረተሰቡን የመልማት ፍላጎት የሚመጥን የመሰረተ ልማት ግንባታ በፍጥነት መሰራት አለበት ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታሌዳሞ ገለጹ፡፡   የሲዳማ ክልል የመሰረተ ልማት የስድስት ወር ዕቅድ አፈጻጸም ርዕሰ መስተዳድር…

ከሕዳር 12 ቀን ጀምሮ 20 ሺህ በላይ ኢትዮያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሕዳር 12 እስከ ታኅሣሥ 20 ቀን 2015 ዓ.ም  ቀን ድረስ  20 ሺህ በላይ ኢትዮያውያን  ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመለሾች ውስጥ  19 ሺህ 689 ወንዶች፣ 2 ሺህ 673 ሴቶች እና 724 ህፃናት እና  ዕድሜያቸው ከ18…

አሜሪካ ለታይዋን የ200 ሚሊየን ዶላር ጦር መሳሪያ ሽያጭ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለታይዋን 200 ሚሊየን ዶላር የሚያወጣ ፀረ-ታንክ ሽያጭ ውል አጸድቋል፡፡ ስምምነቱ የታይዋንን ዘርፈ ብዙ የመከላከል አቅም በማጎልበት ረገድ ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ተገልጿል፡፡ የሽያጭ ውሉ በታይዋን…

በአዲስ አበባ ሃሰተኛ የነዋሪነት መታወቂያ እያዘጋጁ ሲሸጡ የነበሩ 3 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃሰተኛ የነዋሪነት መታወቂያ እያዘጋጁ ሲሸጡ የነበሩ 3 ግለሰቦች በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡   ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ ቦታው አውቶብስ…

በአዲስ አበባ ከተማ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን (ስማርት ሲቲ) ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በሳይንስ ሙዚየም እየተካሄደ ነው፡፡   በመርሐ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ሌሎች የፌዴራልና የከተማው ከፍተኛ የስራ…

ኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅሟን ከማስጠበቅ ባለፈ ለአፍሪካ ጥቅምና ፍላጎት መከበር የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ ትቀጥላለች-አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው መስክ ብሄራዊ ጥቅሟን ከማስጠበቅ ባለፈ ለአፍሪካ ጥቅም መከበር የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ ገለጹ። በተለያዩ የዓለም ሀገራት ኢትዮጵያን የሚወክሉ አምባሳደሮች ከምንም በላይ…

ደረሰኝ ሳይዙ ሸቀጦችን ጭነው በሚንቀሳቀሱት ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ሊወሰድ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ደረሰኝ ሳይዙ ሸቀጦችን ጭነው በሚንቀሳቀሱ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ሊወሰድ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   በሚኒስቴሩ የታክስ ማጭበርበርና ምርመራ ዳይሬክተር አቶ ሲሳይ ገዙ እንደገለጹት÷ የታክስ ሕጉ ማንኛውም ነጋዴ ወይም…

በመዲናዋ ለገና በዓል መሰረታዊ ሸቀጦችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ስራ ተገብቷል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለገና በዓል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ስራ መገባቱን የአዲስ አበባ ህብረት ስራ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡   በኤጀንሲው የግብይትና መሰረተ ልማት ዳይሬክተር…

መቀሌን ጨምሮ 27 ከተሞች ዳግም የቴሌኮም አገልግሎት አገኙ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሪጅን መቀሌን ጨምሮ 27 ከተሞች ዳግም የቴሌኮም አገልግሎት አገኙ። ዋና ስራ አስፈጻሚዋ በጦርነት ምክንያት ጉዳት የደረሰበት የሰሜን ሪጅን 981 ኪሎ ሜትር የፋይበር ጥገና በኢትዮ ቴሌኮም መከናወኑንም አስረድተዋል። በጦርነቱ…

የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፣ የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶችና የግል ከፍተኛ ተቋማት ምሁራን የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፣ የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች እንዲሁም የግል ከፍተኛ ተቋማት ምሁራን የውይይት መድረኮች በአዲስ አበባ እየተካሄዱ ነው፡፡ ከዚህ ቀደም "የሀገረ-መንግሥት ግንባታና የምሁራን ሚና" በሚል መሪ ሃሳብ የዩኒቨርሲቲ…