የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምስረታና ነባሩን በአዲስ የማደራጀት ማስፈፀሚያ ፕሮጀክት አፈጻጸም እየተገመገመ ነው
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምስረታና ነባሩን በአዲስ የማደራጀት ማስፈፀሚያ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በዲላ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
በመድረኩ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ፣ የደቡብ ክልል ብልፅግና…