የእምቦጭ አረምን ከጣና ሃይቅ በዘላቂነት ለማስወገድ የክልልና ፌዴራል መንግስታት ትኩረት እንዲሰጡ ተጠየቀ
አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጣና ሃይቅ የእምቦጭ አረምን በዘላቂነት ለማስወገድ የክልል እና የፌዴራል መንግስታት ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ የጣና ሃይቅ እና የሌሎች ውሃ አካላት ልማትና ጥበቃ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡
የኤጀንሲው ዋና ስራ አስኪያጅ አያሌው ወንዴ ለፋና…