Fana: At a Speed of Life!

የሴቶችን ጥቃት ለመከላከል ሁሉም አካላት በርብርብ ሊሰሩ ይገባል-ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችን ጥቃት ለመከላከል የሚመለከታቸው ሁሉም አካላት በርብርብ ሊሰሩ ይገባል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ "ሴቶችን አከብራለሁ ጥቃቷንም እከላከላለሁ" በሚል መሪ ቃል የ16 ቀናት ፀረ -ጾታዊ ጥቃት ዘመቻ የመክፈቻ መርሐ…

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን  ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ  ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር በሚዛን አማን ከተማ እየመከረ ይገኛል፡፡ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነር ሙሉጌታ  አጎ በመድረኩ ባደረጉት ንግግር ÷ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የህዝብን…

ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ያላቸውን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሶማሊያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሳለህ አሕመድ ጋር በኒጀር ኒያሚ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ያላቸውን የሁለትዮሽ እና ዘርፈ ብዙ ግንኙነት ይበልጥ…

ክርስቲያኖ ሮናልዶ በአምስት ተከታታይ የዓለም ዋንጫዎች ጎል ያስቆጠረ ብቸኛ ተጫዋች ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖርቹጋላዊው አጥቂ ክርስቲያኖ ሮናልዶ በአምስት ተከታታይ የዓለም ዋንጫዎች ጎል ያስቆጠረ ብቸኛ ተጫዋች መሆን ችሏል፡፡ በዓለም ዋንጫው በምድብ 8 ትናንት ምሽት ፖርቹጋል ጋናን ስታሸንፍ ክርስቲያኖ ሮናልዶ በፍጹም ቅጣት ምት የውድድሩን የመጀመሪያ…

የኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያን የኢኮኖሚ ትስስር የሚያጠናክር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረ መስቀል ጫላ በኢትዮጵያ ከደቡብ ኮሪያ አምባሳደር ካን ሶንኪይ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም  በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድ ትስስር ለማጠናከርና እና በቀጣይ በኢንቨስትመንት መስክ ለመሰማራት…

የአየር ንብረት ለውጥ ለአፍሪካ የህልውና ጉዳይ በመሆኑ ለችግሩ መፍትሔ ማፈላለግ ያስፈልጋል – አቶ ዑመር ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለውጥ በተለይ ለአፍሪካ የህልውና ጉዳይ መሆኑን በመገንዘብ ለችግሩ መፍትሔ ማፈላለግ እንደሚያስፈልግ የግብርና ሚኒስትር ዑመር ሁሴን ገለጹ፡፡   ግብርና ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ያለው የግብርና የ15 ዓመት የኢንሹራንስ…

የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄዱ የኢትዮጵያን የዲጅታል ስኬት ለማሳየት መልካም አጋጣሚ እንደሚፈጥር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ተጠባባቂ ዋና ስራ አስፈፃሚ አንቶኒዮ ፔድሮ ጋር በኒጀር ኒያሚ ተወያይተዋል፡፡   አንቶኒዮ ፔድሮ የዓለም አቀፍ የበይነ መረብ አስተዳደር…

የኢትዮጵያ ቃለ ህይወት ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮሚሽን በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የ25 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)  የኢትዮጵያ ቃለ ህይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን በጦርነቱ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው በሰሜን ወሎ ዞን ለሚገኙ ወገኖች 25 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር የሚየወጣ የአይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ በሃብሩ፣ ጉባላፍቶ እና ቆቦ ከተማ አካባቢ ችግር…

ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘው ተሻገር ሀዋሳ ከተማን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘው ተሻገር የዘንድሮውን የብሔር ብሔረሰቦች በዓል የምታስተናግደውን ሀዋሳ ከተማ ጎብኝተዋል፡፡ በዚህም በከተማው የተሰሩ መሰረተ ልማቶችና እና…

ኢትዮ ቴሌኮም ከቴሌ ብር ጋር የተሳሰር የመገበያያ ቴክኖሎጂ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ከሲኔት ሶፍትዌር ቴክኖሎጅስ ጋር በመተባበር ማህበረሰቡን በቀላሉ መገበያየት የሚያስችል ከቴሌ ብር ጋር የተሳሰር የመገበያያ ተሞክሮ ቴክኖሎጂ ይፋ አድርጓል፡፡ ይፋ የተደረገው አዲሱ የቴክኖሎጂ አሰራር ፈጣን እና አስተማማኝ በሆነ መልኩ…