Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ቃለ ህይወት ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮሚሽን በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የ25 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)  የኢትዮጵያ ቃለ ህይወት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን በጦርነቱ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው በሰሜን ወሎ ዞን ለሚገኙ ወገኖች 25 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር የሚየወጣ የአይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ በሃብሩ፣ ጉባላፍቶ እና ቆቦ ከተማ አካባቢ ችግር…

ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘው ተሻገር ሀዋሳ ከተማን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘው ተሻገር የዘንድሮውን የብሔር ብሔረሰቦች በዓል የምታስተናግደውን ሀዋሳ ከተማ ጎብኝተዋል፡፡ በዚህም በከተማው የተሰሩ መሰረተ ልማቶችና እና…

ኢትዮ ቴሌኮም ከቴሌ ብር ጋር የተሳሰር የመገበያያ ቴክኖሎጂ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ከሲኔት ሶፍትዌር ቴክኖሎጅስ ጋር በመተባበር ማህበረሰቡን በቀላሉ መገበያየት የሚያስችል ከቴሌ ብር ጋር የተሳሰር የመገበያያ ተሞክሮ ቴክኖሎጂ ይፋ አድርጓል፡፡ ይፋ የተደረገው አዲሱ የቴክኖሎጂ አሰራር ፈጣን እና አስተማማኝ በሆነ መልኩ…

የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ወደ ቀጣይ ልማት ለማሸጋገር ፖሊሲዎችን በድጋሚ ማየትና መከለስ ያስፈልጋል – ለሊሴ ነሜ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ወደ ቀጣይ ልማት ለማሸጋገር ፖሊሲዎችን በድጋሚ ማየት እና የፖሊሲ አቅጣጫዎችን መከለስ አስፈላጊ መሆኑን የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የልዩ ኢኮኖሚክ…

በዓለም ዋንጫ ጨዋታ ጃፓን ጀርመንን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸነፈች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ22ኛው ዓለም ዋንጫ የአራተኛ ቀን ውሎ በምድብ አምስት በተደረገ ጨዋታ ጃፓን ጀርመንን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፋለች፡፡ የማንችስተር ሲቲው የአማካይ ክፍል ተጫዋች ኢልካይ ጉንዶጋን በ33ኛው ደቂቃ በፍጹም ቅጣት ምት ያስቆጠረው ግብ የጀርመን…

1 ሺህ 21 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ ችግር ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 21 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡   ከተመላሾቹ ውስጥም 1 ሺህ 10 ወንዶች እና ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ 9 ወንድ እና 2 ሴት ታዳጊዎች መሆናቸው…

ጠንካራ የጤና ስርዓት ለመገንባት ቅንጅታዊ አሰራር  ያስፈልጋል-ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህብረተሰብ ድንገተኛ ጤና አደጋዎችን መቋቋም የሚችል  ጠንካራ የጤና ስርዓት ለመገንባት ቅንጅታዊ አሰራር ያስፈልጋል ሲሉ  የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ተናገሩ፡፡ የጤና ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ውስጥ የሚስተዋሉ የጤና ድንገተኛ አደጋዎችን …

ሚኒስቴሩ የውሃ ማጠራቀሚያ ታንከሮችና ባለሙያዎችን ወደ ትግራይ መላኩን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ ማጠራቀሚያ ታንከሮችና የውሃ ባለሙያዎችን በጎንደር ሁመራ መስመር ወደ ትግራይ መላኩን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። በተጨማሪም የውሃና ተያያዥ አገልግሎቶች ላይ የሚሰሩ ባለሙያዎች ከተለያዩ ቁሳቁስ ጋር መላካቸውን የውሃና ኢነርጂ…

አየር መንገዱ 10 ቶን የሚመዝን የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኤርባስ አውሮፕላን አምራች ጅርጅት እና አቪዬሽን ሳንስ ፍሮንተርስ ከተሰኘ የፈረንሳይ ኩባንያ ጋር በመተባበር 10 ቶን የሚመዝን የህክምና ቁሳቁሶስ ድጋፍ አድርጓል።   ድጋፉን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና…

ኮርፖሬሽኑ የ500 ሚሊየን ብር የኢንቨስትመንት ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ፓሮን ትሬዲንግ ከተሰኘው ሀገር በቀል ድርጅት ጋር የ500 ሚሊየን ብር የኢንቨስትመንት ስምምነትተፈራርሟል፡፡   የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽንና ፓሮን ትሬዲንግ በባህርዳር ኢንዱስትሪ ፓርክ…