ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2050 የበካይ ጋዝ ልቀት መጠንን ዜሮ ለማድረስ የረጅም ጊዜ እቅድ አውጥታ እየሠራች ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ
አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2050 የበካይ ጋዝ ልቀት መጠንን ዜሮ ለማድረስ ከፓሪሱ ስምምነት ጋር የሚጣጣም የረጅም ጊዜ እቅድ አውጥታ ተግባራዊ ለማድረግ እየሠራች መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ…