የሀገር ውስጥ ዜና ወሎ ዩኒቨርሲቲ 1 ሺህ 394 ተማሪዎችን አስመረቀ Melaku Gedif Nov 12, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወሎ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 394 ተማሪዎች አስመረቀ። ዩኒቨርሲቲው በመደበኛ፣ በክረምት፣ ተከታታይና በርቀት ትምህርት የተከታተሉ ተማሪዎችን ነው ያስመረቀው። በኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት በኢንጅነሪንግ ዘርፍ…
ስፓርት የፕሪሚየር ሊጉ 7ኛ ሳምንት ቀሪ 4 ጨዋታዎች ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘሙ Melaku Gedif Nov 12, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ7ኛ ሳምንት ቀሪ 4 ጨዋታዎች ላልተወሰነ ጊዜ መራዘማቸው ተገለጸ። ጨዋታዎቹ በድሬዳዋ ወቅታዊ የአየር ንብረት ምክንያት የመጫወቻ ሜዳው ለማጫወት ምቹ ባለመሆኑ ላልተወሰነ ጊዜ መራዘማቸው ተገልጿል። በዚህ…
የሀገር ውስጥ ዜና አመራሩ ሕዝብ እና መንግሥት የጣለበትን ኃላፊነት በቁርጠኝነት ሊወጣ ይገባል – አቶ ኦርዲን በድሪ Melaku Gedif Nov 11, 2022 0 የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በክልሉ በ2015 የመጀመሪያው ሩብ አመት የተሰሩ ስራዎችን ገምግሟል። በግምገማው የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እንደገለፁት በክልሉ በመጀመሪያው ሩብ አመት አበረታች ተግባራት ተከናውነዋል። በተለያዩ ዘርፎች ውስንነት የታየባቸው እና…
የሀገር ውስጥ ዜና ሚኒስቴሩ የማዕድን ምዘናና የምርምር ላቦራቶሪ ለመገንባት ከኤስ ጂ ኤስ ግሩፕ ጋር ተፈራረመ Melaku Gedif Nov 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስቴር የማዕድን ምዘናና የምርምር ላቦራቶሪ ለመገንባት ከኤስ ጂ ኤስ ግሩፕ ጋር ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ላቦራቶሪው በ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባ መሆኑን የማዕድን ሚኒስትር ታከለ ኡማ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮሙኒኬሽን ተቋማት የሠላም ስምምነቱን መንፈስ በመከተል መረጃዎችን ተደራሽ በሚያደርጉበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተደረገ Melaku Gedif Nov 11, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ከክልል እና የከተማ መሥተዳደር የኮሙኒኬሽን ተቋማት ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል፡፡ የውይይቱ ዓላማ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ተቋማት የሠላም ስምምነቱ መርሆችንና…
የሀገር ውስጥ ዜና አገልግሎቱ ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ከ1 ሺህ በላይ መጻሕፍትን አበረከተ Melaku Gedif Nov 11, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ከአንድ ሺህ በላይ መጻሕፍትን አበርክቷል፡፡ መጻሕፍቶቹን የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ተስፋሁን ጎበዛይ ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት የበላይ ጠባቂ ኢንጅነር ውባየሁ ማሞ አስረክበዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የመዲናዋ የወሳኝ ኩነት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ የታገዱ አገልግሎቶችን ከመጀመሩ በፊት በሕትመቶች ላይ ለውጥ ማድረጉን አስታወቀ Melaku Gedif Nov 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ የታገዱ አገልግሎቶችን ከመጀመሩ አስቀድሞ በሁሉም ሕትመቶች ላይ የሕትመት ለውጥ ማድረጉን አስታውቋል። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዮናስ ዓለማየሁ እንደገለጹት÷…
የሀገር ውስጥ ዜና ማምረት ብቻ ሳይሆን የግብርና ምርቶች ማከማቻ መጋዘን ሥርዓት መዘርጋትም ቁልፍ ጉዳይ ነው – ወ/ሮ ፍሬዓለም ሺባባው Melaku Gedif Nov 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ምርቶችን ከማምረት ባለፈ የምርቶቹ ማከማቻ መጋዘን ሥርዓት መዘርጋት ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን የኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፍሬዓለም ሺባባው ተናገሩ፡፡ የግብርና ምርቶች ማከማቻ መጋዘን ሥርዓትን ለማደራጀት የምክክር አውደ ጥናት…
የሀገር ውስጥ ዜና ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አገልግሎቱን የሚመጥን ትኩረት አላገኘም ተባለ Melaku Gedif Nov 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ኃብት ልማት፣ ስራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሪፈራልና የማስተማሪያ ሆስፒታል የሚሰጠውን አገልግሎት የሚመጥን ትኩረት አለማግኘቱን ገልጿል። የቋሚ ኮሚቴው…
የሀገር ውስጥ ዜና ሕብረት ባንክ “ሕብር ኢ-ኮሜርስ” የተሰኘ የኤሌክትሮኒክ ክፍያ አገልግሎት ይፋ አደረገ Melaku Gedif Nov 10, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረት ባንክ ከማስተር ካርድ ጋር በመተባበር “ሕብር ኢ-ኮሜርስ” የተሰኘ የኤሌክትሮኒክ ክፍያ አገልግሎት ይፋ አድርጓል፡፡ በማስተር ካርድ የክፍያ ጌትዌይ የሚሰራው “ሕብር ኢ-ኮሜርስ” በኢትዮጵያ የሚገኙ የንግድ ድርጅቶች…