Fana: At a Speed of Life!

ኢሬቻ ባህላዊ እሴቶቹ ተጠብቀው ለትውልድ እንዲተላለፍ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ መወጣት አለበት -የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ ለህብረ ብሔራዊ አንድነት ግንባታና አብሮነት ዓይነተኛ ሚና ያለው ቅርሳችን በመሆኑ ባህላዊ እሴቶቹ ተጠብቀው ለትውልድ እንዲተላለፍ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ መወጣት አለበት አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

አምባሳደር ፍጹም አረጋ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለካናዳ ገዢ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ፍጹም አረጋ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለካናዳዋ ገዢ ሜሪ ሳይመን አቅርበዋል፡፡ አምባሳደር ፍጹም በኢትዮጵያ እና ካናዳ መካለል ያለውን የንግድ እና የኢንቨስትመንት ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚሰሩ ተናግረዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም…

በመዲናዋ የኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ በዓል ተከብሮ እስኪጠናቀቅ የሚዘጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚከበረው የኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ በዓል በሰላም እንዲከበር የፀጥታ አካላት ቅድመ ዝግጅታቸውን አጠናቀው ወደ ስራ መግባታቸውን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታውቋል፡፡   የምስጋና ፣ የፍቅር ፣…

ኢመደአ እና ኢንቴል ኮርፖሬሽን በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር እና ኢንቴል ኮርፖሬሽን በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ በመግባቢያ ሰነዱ ኢመደአ ከኢንቴል ኮርፖሬሽን ጋር በሰው ሃይል ልማትና አቅም ግንባታ፣ በሳይበር…

የሶማሊያው ፕሬዚዳንት የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋናው መስሪያ ቤት ተገኝተው የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከልዑካን ቡድናቸው ጋር በመሆን በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት ሲደርሱ በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ…

ኢትዮጵያ በመንግስታቱ ድርጅት 77ኛው ጠቅላላ ጉባዔ ወሳኝ አቋሞቿን አስረድታለች -የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስታቱ ድርጅት 77ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ኢትዮጵያ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና በሰሜኑ ጦርነት ጉዳይ አቋሟን ያስረዳችበት እንደነበር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም…

የአርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ የቀብር ሥነ ሥርዓት ዛሬ ይፈጸማል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተወዳጁ አርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ የቀብር ሥነ ሥርዓት በዛሬው ዕለት እንደሚፈጸም የቀብር ሥነ ሥርዓቱን ለማስፈፀም የተቋቋመው ኮሚቴ አስታውቋል። የቀብር ሥነ ሥርአቱ ዛሬ ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል…

በአዲስ አበባ የኢሬቻ በዓል የሚከበርበትን ቦታ የማጽዳት ስራ ተከናወነ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኢሬቻ በዓል የሚከበርበትን ቦታ  የማጽዳት ስራ በዛሬው ዕለት ተከናውኗል፡፡ የጽዳት መርሐ ግብሩ የአዲስ አበባ  ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣  የሀገር ሽማግሌዎች፣ ታዋቂ ሰዎችና የከተማዋ ነዋሪዎች በተገኙበት…

በምዕራብ ሸዋ ዞን አደዓ በርጋ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ15 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን አደዓ በርጋ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ15 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡   የትራፊክ አደጋው ከኢንጪኒ ከተማ ወደ ሽኖ ከተማ ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ የህዝባ ማመላለሻ አውቶብስ ከተሳቢ ጋር…

የኢሬቻ በዓል እሴቱን ጠብቆ በደመቀ መልኩ በአዲስ አበባ ከዛሬ ጀምሮ እየተከበረ ነው- ዶ/ር ሂሩት ካሳው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ በዓል እሴቱን ጠብቆ በደመቀ መልኩ በአዲስ አበባ ከዛሬ ጀምሮ እየተከበረ መሆኑን የአዲስ አበባ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ፡፡   የቢሮው ሃላፊ ሃላፊ ዶክተር ሂሩት ካሳው በሰጡት መግለጫ ÷በዓሉ እሴቱን ጠብቆ በሰላምና…