Fana: At a Speed of Life!

የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት፣ የሸካ እና ደቡብ ጎንደር ዞኖች ለሰራዊቱ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የስደተኞች እና ተመላሾች አገልግሎት፣ የሸካ እና ደቡብ ጎንደር ዞኖች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የአይነት ድጋፍ አድርገዋል፡፡   የስደተኞች እና ተመላሾች አገልግሎት በዛሬው ዕለት ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የአምስት ሚሊየን ብር ድጋፍ…

አቶ ደመቀ መኮንን በንግሥት ኤልዛቤጥ ሁለተኛ ህልፈት በተዘጋጀው የሀዘን መግለጫ ፊርማቸውን አስቀመጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በንግሥት ኤልዛቤጥ ሁለተኛ ህልፈት በተዘጋጀው የሀዘን መግለጫ ፊርማቸውን አስቀምጠዋል፡፡ ንግሥት ኤልዛቤጥ ሁለተኛ ባለፈው ሳምንት ሐሙስ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው…

በኦሮሚያ ክልል1 ሚሊየን ሄክታር መሬት በመስኖ ስንዴ ለማልማት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2015 በጀት ዓመት 1 ሚሊየን ሄክታር መሬት በመስኖ ስንዴ ለማልማት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ የኦሮሚያ ክልል የ2015 በጀት ዓመት የመስኖ ስንዴ ልማት ንቅናቄ መርሐ ግብር…

የኩላሊት እጥበት ለማድረግ አቅማቸው ለማይፈቅድ የመዲናዋ ነዋሪዎች 20 ሚሊየን ብር ተመደበ 

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመትከፍለው የኩላሊት እጥበት ማድረግ ለማይችሉ ዜጎች 20 ሚሊየን ብር መመደቡን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዳግማዊ ምኒሊክ ሆስፒታል በመንግስትና የግል ሴክተሩ አጋርነት የኩላሊት…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዙሪክ-ሚላን አዲስ አበባ በረራ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዙሪክ-ሚላን አዲስ አበባ ከጥቅምት 21 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በረራ እንደሚጀምር ተገልጿል። አየር መንገዱ በሳምንት ሶስት ጊዜ ከስዊዘርላንድ ዙሪክ በመነሳት በጣልያን ሚላን ወደ አዲስ አበባ በረራ እንደሚያደርግ…

ጀርመን ለዩክሬን የጦር መሣሪያ በማቅረብ ቀይ መስመር አልፋለች- ሩሲያ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን ለዩክሬን የተለያዩ ጦር መሣሪያዎችን በማቅረብ ረገድ ቀይ መስመር አልፋለች ስትል ሩሲያ ወቀሳ አወገዘች፡፡ በጀርመን የሩሲያ አምባሳደር ሰርጌይ ኒቻዬቭ እንዳስታወቁት÷ በርሊን ዘመኑን የዋጁ እና ጅምላ -ጨራሽ የጦር መሳሪያዎችን ለዩክሬን…

በዓሉ ያለምንም የፀጥታ ችግር በሰላም መጠናቀቁን የጸጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2015 አዲስ ዘመን መለወጫ በዓል በመላው ኢትዮጵያ ያለምንም የጸጥታ ችግር በሰላም ተከብሮ መጠናቀቁን የጸጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታውቋል። በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ በጥበቃ ላይ የተሰማሩት የጸጥታና የደህንነት አካላት ከራሳቸው…

በ461 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ዘመናዊ የዓይን ህክምና ማዕከልተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዳግማዊ ምኒሊክ ሆስፒታል በ461 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው በሀገር አቀፍ ደረጃ ትልቁ እና ዘመናዊ የአይን ህክምና ማዕከል ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል፡፡ ማዕከሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አና የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ…

በደቡብ ኦሞ እና ኮንሶ ዞኖች የኩፍኝ ክትባት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ደቡብ አሞ እና ኮንሶ ዞኖች የኩፍኝ በሽታ ክትባት እየተሰጠ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ አስታውቋል፡፡ ክትባቱ የዓለም ጤና ድርጅት በኩፍኝ በሽታ ዙሪያ ከሚሰራው ሩቤላ ኢኒሼቲቭ ጋር በመተባበር ነው እየተሰጠ የሚገኘው፡፡…

አምባሳደር ፈይሰል አልይ ከኳታር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታር የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፈይሰል አሊይ ከሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሱልጣን ቢን ሰዕድ አልምሪኺ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሀገራቱ ያላቸውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ…