Fana: At a Speed of Life!

የጠ/ሚ ዐቢይ የአልጄሪያ ጉብኝት ለአገራቱ ጠንካራ የትብብር ግንኙነት ወሳኝ ነው – የአልጄሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአልጄሪያ ጉብኝት ለሁለቱ አገራት ጠንካራ የትብብር ግንኙነት ወሳኝ መሆኑን የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራምታኔ ላማምራ ገለጹ።   በአልጄሪያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ጠቅላይ…

ዓለም አቀፉ የሶላር አሊያንስ 4ኛ የአፍሪካ ቀጠና የኮሚቴ ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የሶላር አሊያንስ አራተኛው ቀጠናዊ የኮሚቴ ስብሰባ በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡   ስብሰባው የህብረቱ አባላት በአካል የተገናኙበት የመጀመሪያ መድረክ ሲሆን÷ የተዘጋጀውም ከኢትዮጵያ መንግሥት የውኃ እና ኢነርጂ…

መከላከያ ሰራዊት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ተወካዮች ማብራሪያ እየሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት የውጭ ግንኙነት ክፍል በኢትዮጵያ ያለው ወቅታዊ ሁኔታ ላይ በኢትዮጵያ ላሉ ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ተወካዮችና የሰላምና ፀጥታ ኃላፊዎች እንዲሁም ለሀገራት ወታደራዊ አመራሮች ማብራሪያ እየሰጠ ነው።  …

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የደንበኞች የኔትወርክ አገልግሎት ሙከራ በድሬዳዋ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በዛሬው ዕለት ተከታታይ የደንበኞች የኔትወርክ አገልግሎት ሙከራ በድሬዳዋ ከተማ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ የደንበኞች የሙከራ ምዕራፍ፥ ኩባንያው በአገር አቀፍ ደረጃ አገልግሎቱን ለመስጠት ከሚዘጋጅበት ጊዜ አስቀድሞ በተለያዩ ክልሎች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አልጀርስ የሚገኘውን የሰማዓታት መታሰቢያ ሙዚየም ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአልጀሪያ እያደረጉት ባለው ይፋዊ የስራ ጉብኝት በርዕሰ መዲናዋ አልጀርስ የሚገኘውን የሰማዓታት መታሰቢያ ሙዚየም ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በስፍራው የአበባ ጉንጉንም አኑረዋል። በአልጀርስ የሚገኘው…

ምሽት በተደረጉ የማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ሀገራት ምሽት በተደረጉ የማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በምሽት በተካሄደ የእንትሪም ግማሽ ማራቶን በወንዶች ጀማል ይመር 59 ደቂቃ ከ3 ሰከንድ በመግባት አንደኛ ደረጃን ይዞ ሲጨርስ፥ በዚሁ ርቀት ሌላኛው…

ርዕሰ መስተዳደር ይልቃል ዜጎች የጠላትን ፕሮፖጋንዳ ወደጎን በመተው ከጠላት ጋር እየተፋለመ ለሚገኘው ጥምር ጦር ደጀንነታቸውን እንዲያሳዩ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ የክልሉ ሕዝብ እና መላ ኢትዮጵያውያን የጠላትን የተለመደ ሐሰተኛ ፕሮፖጋንዳ ወደጎን በመተው ከጠላት ጋር እየተፋለመ ለሚገኘው ጥምር ጦር ህዝባዊ ደጀንነታቸውን እንዲያሳዩ ጥሪ አቀረቡ፡፡ በአንድነትና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አልጀርስ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከልዑካን ቡድናቸው ጋር ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በሰሜን አፍሪካዋ የአልጀሪያ ዋና ከተማ አልጀርስ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአልጀሪያ ርዐሰ መዲና አልጀርስ ሲደርሱ…

ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የህወሓትሽብር ቡድን የሰላም አማራጭን እንዲቀበል ተገቢውን ጫና እንዲያሳድር የሶማሌ ክልላዊ መንግስት ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ዓለምአቀፉ ማህበረሰብ የህወሓት የሽብር ቡድን የጀመረውን ጦርነት አቁሞ በኢትዮጵያ መንግስት የቀረበውን የሰላም አማራጭ እንዲቀበል ተገቢውን ጫና እንዲያሳድር የሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጥሪ አቀረበ።   ወቅታዊ አገራዊ ሁኔታን…

የሲዳማ ህዝብና መንግስት ከሰራዊቱ ጎን በመቆም ማንኛውንም መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነው – የሲዳማ ክልል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ህዝብና መንግስት ከመከላከያ ሠራዊት ጎን በመቆም የሽብር ቡድኑን ህወሓት ወረራ ለመቀልበስ ማንኛውንም መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ መሆኑን የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት አስታወቀ፡፡ የሲዳማ ክልል በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ…