Fana: At a Speed of Life!

የሚኒስትሮች ም/ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 6ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ም/ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 6ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ በዚህም መሰረት፡- ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ረቂቅ ፖሊሲ ላይ ነው፡፡ በ2004…

በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ሆስፒታሎች 6 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሃዮ ስቴት ግሎባል ዋን ሄልዝ በአማራ እና አፋር ክልሎች ጉዳት የደረሰባቸው ሆስፒታሎቸን መልሶ ለማቋቋም የሚውል 6 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የላብራቶሪ ህክምና ቁሳቁስ ድጋፍን አድርጓል፡፡   ድጋፉን የተረከቡት የጤና…

ሰብዓዊ ድጋፉን ለማፋጠን መንግስት ያሳለፈው የግጭት ማቆም ውሳኔ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በመልካምነት የታየ ነው – የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት ሰብዓዊ ድጋፉን ማሳለጥን መሠረት ያደረገው የግጭት ማቆም ውሳኔ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በመልካምነት የታየ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ዛሬ በሰጡት…

በትግራይ ክልል የሚደረገው የሰብአዊ ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የሚደረገው የሰብአዊ ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷አሸባሪው ህወሓት ትልቅ እንቅፋት…

ለህዝብ እንዲከፋፈል የመጣን ስኳር ለግልጥቅማቸው ለማዋል የሞከሩ የሸማቾች ህብረት ሥራ ማህበር ሰራተኞች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለህዝብ እንዲከፋፈል የመጣን ስኳር ለግልጥቅማቸው ለማዋል የሞከሩ የሸማቾች ህብረት ሥራ ማህበር ሰራተኞች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡   ሰራተኞቹ በየካ ክፍለ ከተማ የተሰጣቸውን ኃላፊነት እንደ መልካም…

ኦፌኮ 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረንስ (ኦፌኮ) 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።   ለሁለት ቀናት በሚካሄደው የፓርቲው መደበኛ ጉባኤው ከተለያዩ የኦሮሚያ ዞኖች የተውጣጡ የፓርቲው አባላትና ሃላፊዎች እየተሳተፉበት ይገኛሉ።…

ለዘመናት የቅራኔ ምክንያት የነበሩ ልዩነቶችን በውይይት ለመፍታት ህብረተሰቡ በአገራዊ የምክክር ሂደት ውስጥ በንቃት እንዲሳተፍ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ለዘመናት የቅራኔ ምክንያት የነበሩ ልዩነቶችን በውይይት ለመፍታት ሁሉም ህብረተሰብ በንቃት እንዲሳተፍ የሀገር ሽማግሌዎች እና የሰላም እናቶች ጠየቁ። አገራዊ የምክክር ኮሚሽን የመጀመሪያውን የትውውቅ ሁነት ከሀይማኖት አባቶች ፤ ከሀገር…

ቻይና ለኢትዮጵያ የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረጓን አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦትን ለማሳለጥ ይቻል ዘንድ ግጭት ለማቆም መወሰኑን አድንቃለች።   በቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች መምሪያ ዋና ዳይሬክተር ው ፔንግ በማህበራዊ ትስስር…

የቴክኖሎጂ ፈጠራ ማበልፀጊያ ማዕከል ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮርያ መንግስት ድጋፍ የቴክኖሎጂ ፈጠራ ስራ ማበልፀጊያ ማዕከል ሊገነባ እንደሆነ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና የኮርያ አለም አቀፍ ኮኦፕሬሽን ኤጀንሲ በቴክኖሎጂ ፈጠራ ስራ ማበልፀጊያ ማዕከል…

በህልውና ዘመቻው የላቀ የስራ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የልዩ ዘመቻዎች ሃይል እና የሪፐብሊኩ የጥበቃ ሃይል አመራሮች እና አባላት የእውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብር…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህልው እና የህግ ማስከበር ዘመቻ እንዲሁም በዘመቻ ለህብረ ብሔራዊ አንድነት በተካሄደው ሀገር የማዳን ዘመቻ የላቀ የስራ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የልዩ ዘመቻዎች ሃይል እና የሪፐብሊኩ የጥበቃ ሃይል አመራሮች እና አባላት የሜዳልያ እና እውቅና አሰጣጥ…