Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ለሚገኙ የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦቱ የተሳለጠ እንዲሆን ግጭት ማቆሙን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ለሚገኙ የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦቱ የተሳለጠ እንዲሆን ግጭት ማቆሙን ገለፀ። የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ለሚገኙ ዜጎች ሰብዓዊነት ሲባል ግጭት ለማቆም…

በኢትዮጵያ ከውስጥ እና ከውጪ የሚቃጡ ጥቃቶችን የሚመክት ባህር ኃይል እየተገነባ ነው – የባህር ኃይል ዋና አዛዥ 

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራችን ከውስጥ እና ከውጪ የሚቃጡ ጥቃቶችን የሚመክት ባህር ኃይል እየተገነባ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ባህር ኃይል ዋና አዛዥ ሬር አዲሚራል ክንዱ ገዙ ተናገሩ። ዋና አዛዡ በቢሾፍቱ የሚገኘውን የባህር ሃይል መሠረታዊ ማሰልጠኛ…

የዩክሬን እና ሩሲያ ጦርነት በአፍሪካ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ገጽታ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳደራል-አንድሬይ ማስሎቭ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩክሬን እና ሩሲያ ጦርነት በአፍሪካ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ገጽታ ላይ ተፅዕኖ እንደሚያሳድር በሞስኮ የአፍሪካ ጥናት ማዕከል ዳይሬክተር አንድሬይ ማስሎቭ ተናገሩ፡፡   ዳይሬክተሩ ከአር ቲ ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር በነበራቸው ቆይታ…

ከተለያዩ ክልሎች የተፈናቀሉ ዜጎችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ እየተሠራ ነው- ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኦሮሚያ፣ ከደቡብ እና ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች በአሸባሪው ሸኔ የተፈናቀሉ 692 ሺህ ዜጎችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ ከክልል አመራሮች ጋር በመነጋገር እየተሠራ መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ…

51ኛው የአትሌቲክስ ሻምፒዮና የፊታችን መጋቢት 19 ጀምሮ በሃዋሳ ይካሄዳል

  አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 51ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከመጋቢት 19 እስከ 24 ቀን 2014 ዓ.ም በሲዳማ ክልል ሃዋሳ ከተማ እንደሚካሄድ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታወቀ።   በሻምፒዮናው ላይ የክልሎች፣ የከተማ አስተዳደሮች፣…

አቶ መስፍን ጣሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ መስፍን ጣሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው ተሾመዋል፡፡ የአየር መንገዱ የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው የተሾሙት አቶ ግርማ ዋቄ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም በገዛ ፈቃዳቸዉ ስራ መልቀቃቸውንና…

በብልጽግና ፓርቲ 1ኛ መደበኛ ጉባዔ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ የህዝብ የውይይት በሰመራ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በብልጽግና ፓርቲ ቀጣይ አቅጣጫዎች እና በ1ኛ ጉባኤው ውሳኔዎች ዙሪያ በሰመራ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት መካሄድ ጀምሯል። በውይይቱ የክልሉ ርዕሠ መስተዳድርና የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ አወል አርባ፣…

ከባሕር ዳር- ዳንግላ በሚሄደው 66 ኪሎ ቮልት የኤሌክትሪክ አስተላለፊ መስመር ስርቆት የፈፀሙ ተጠርጣሪዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባሕር ዳር- ዳንግላ በሚሄደው 66 ኪሎ ቮልት የኤሌክትሪክ አስተላለፊ መስመር ላይ የታወር ብረት ስርቆት የፈፀሙ ተጠርጣሪዎች እየተያዙ መሆኑን የባሕርዳር ከተማ ፖሊስ አስታወቀ፡፡   የከተማ አስተዳደሩ 8ኛ ዋና ፖሊስ ጣቢያ…

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎብኝተዋል፡፡   በጉብኝቱ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ አባልና የኦሮሚያ ብልጽግና…

በሀላባ ቁሊቶ ከተማ በደራሽ ውሃ አደጋ ነፍሰ ጡር እናትን ጨምሮ የ7 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀላባ ቁሊቶ ከተማ በብላቴ ወንዝ ፏፏቴ ተብሎ በሚጠራበት አከባቢ በድንገተኛ የደራሽ ውሃ አደጋ የሰባት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ በደራሽ ውሃው ከተወሰዱት ሰዎች መካከል ነፍሰ ጡር እናት እንደሚገኙበት ነው የተገለፀው። በትናንትናው ዕለት…