በህብረተሰቡ የተነሱ የልማት ጥያቄዎች የጋራ ጥያቄዎች በመሆናቸው ችግሮቹ የሚፈቱበትን አማራጭ በመከተል እንሰራለን- ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህብረተሰቡ የተነሱት የመልማት ጥያቄዎች የጋራ ጥያቄዎች በመሆናቸው ችግሮቹ የሚፈቱበትን አማራጭ በመከተል እንደሚሰራ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተደድርና የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል ዶ/ር ኢንጂነር…