አምባሳደር ፍፁም በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ህጎችን እንዲቃወሙ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍፁም አረጋ በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 የተሰኙ ረቂቅ ህጎችን እንዲቃወሙ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
አምባሳደሩ ጉዳዩን አስመልክተው ባስተላለፉት…