ከአሻባሪው ትህነግ ጋር የተደረገው ውጊያ ጀግና አመራርና አባላትን ማፍራት የተቻለበት ነው -ሜ/ጄኔራል ፍቃዱ ፀጋዬ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘመቻ ለህብረ ብሔራዊ አንድነት ከአሻባሪው ትህነግ ጋር የተደረገው ውጊያ ከፍተኛ ልምድ የተገኘበት እና ምርጥ ጀግና አመራርና አባላትን ማፍራት የተቻለበት እንደነበር የምስራቅ ዕዝ ምክትል አዛዥ ሜጀር ጄኔራል ፍቃዱ ፀጋዬ ተናገሩ።…