በአፋር ክልል በወራሪው ህወሓት እየተፈናቀሉ ለሚገኙ ዜጎች አፋጣኝ መፍትሄ ያስፈልጋል -ቋሚ ኮሚቴው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ቡድን ዳግም ወረራ እየተደረገባቸው መሆኑን የአፋር ክልል ነዋሪዎች ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጹ።
በዶክተር ዲማ ነገዎ የተመራው የቋሚ ኮሚቴው ቡድን ሰሞኑን በአፋር ክልል…