Fana: At a Speed of Life!

ለጤና ሚኒስቴር 30 ሚሊየን ብር የሚወጣ ሰው ሰራሽ መተንፈሻ መሳሪያ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለጤና ሚኒስቴር የኮቪድ- 19ን ለመከላከልና የወደሙ ተቋማትን መልሶ ለማቋቋም የሚያግዝ 30 ሚሊየን ብር የሚያወጣ 100 ሰው ሰራሽ መተንፈሻ መሳሪያ ድጋፍ ተደረገ፡፡   ድጋፉን የሞደርን ኢ.ቲ.ኤች አውት ሶርስ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል…

ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ በድንበር ደህንነትና ሽብርተኝነትን በመከላከል ረገድ በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና የጅቡቲ ብሄራዊ ፖሊስ ኃይል በድንበር ደህንነት፣ ሽብርተኝነትን በጋራ ለመከላከል፣ በአቅም ግንባታ እና በመረጃ ልውውጥ አብሮ ለመስራት ለፈረሙት ሰነድ ተግባራዊነት ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ፡፡   የፖሊስ…

የትምህርት ሚኒስቴር የስዊዲን መንግስት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን በመገንባቱ ሂደት እገዛ እንዲያደርግ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የስዊዲን መንግስት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን በመገንባቱ ሂደት እገዛ እንዲያደርግ ጥሪ አቀረቡ፡፡   ሚንስትሩ በኢትዮጵያ የስዊዲን አምባሳደር ሃንስ ሄንሪክ ጋር በወደሙ ትምህርት ቤቶች…

አሸባሪው ህወሓት እንደ አዲስ ከወረራቸው አካባቢዎች በአስቸኳይ እንዲወጣና በቀጠናው የከፈተውን ጦርነት እንዲያቆም የአፋር ክልላዊ መንግስት አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት እንደ አዲስ ከወረራቸው አካባቢዎች በአስቸኳይ እንዲወጣና በቀጠናው የከፈተውን ጦርነት እንዲያቆም የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አሳሰበ።   የክልሉ መንግስት በጉዳዩ ላይ ዛሬ መግለጫ አውጥቷል።  …

በሶማሌ እና ኦሮሚያ ክልሎች የተከሰተውን ድርቅ ለመከላከል የተቀናጀ ጥረት ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ እና ኦሮሚያ ክልሎች የተከሰተው ድቅር የከፋ ጉዳት ሳያደርስ ለመከላከል የተቀናጀ ጥረት እንደሚያስፈልግ የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡   የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ ለፋና…

ሴኔጋል እና ሞሮኮ በካሜሮን የአፍሪካ ዋንጫ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ጥር 18፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ሴኔጋል እና ሞሮኮ በካሜሮን የአፍሪካ ዋንጫ ተጋጣሚወቻቸውን በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል፡፡ ምሽት አንድ ሰዓት በተደረገው ጨዋታ ሴኔጋል ኬፕ ቬርዴን 2 ለ 0 በማሸነፍ ነው ሩብ ፍፃሜውን መቀላቀል የቻለችው፡፡ ሴኔጋል ብልጫ በወሰደችበት ይህ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለአፍሪካ ኢ-ኮሜርስ ኢንዱስትሪ የሎጀስቲክ ማዕከል ለመሆን እየሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለአፍሪካ ኢ-ኮሜርስ ኢንዱስትሪ የሎጀስቲክ ማዕከል ለመሆን እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።   የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ለብሉምበርግ እንደተናገሩት፥ አየር መንገዱ…

የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ቅድመ ዝግጅት በጥሩ ሂደት ላይ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት 35ኛው የመሪዎች ጉባኤ ቅድመ ዝግጅት በጥሩ ሂደት ላይ እንደሚገኝ ብሄራዊ ኮሚቴው ገለጸ፡፡   የአፍሪካ ህብረት 35ኛው የመሪዎች ጉባኤና 40ኛው የስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባን ለማስተናገድ የተደረጉ ቅድመ…

በቦረና ብሄራዊ ፓርክ የሚገኙ የዱር እንስሳት በድርቅ ምክንያት ለከፍተኛ የውሃ ችግር መዳረጋቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና ብሄራዊ ፓርክ ውስጥ የሚገኙ የዱር እንስሳት በአካባቢው በተከሰተው ድርቅ ሳቢያ ለከፍተኛ የውሃና የምግብ ችግር መዳረጋቸውን የፓርኩ አስተዳደር አስታወቀ፡፡   በቦረና ዞን የተከሰተው ድርቅ በአካባቢው ነዋሪዎችና በተለይም በቤት…

የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ የሀገራችንን በጎ ገጽታ የምንገነባበት ሊሆን ይገባል-አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 35ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ የሀገራችንን በጎ ገጽታ የምንገነባበት ሊሆን ይገባል ሲሉ የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ገለጹ፡፡   ሚኒስትሯ የኅብረቱ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባን እና የቋሚ መልዕክተኞች መደበኛ…