Fana: At a Speed of Life!

የኩዌት ህዝብና መንግስት ለተፈናቃዮች 7 ሚሊየን የሚገመት የምግብና አልባሳት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኩዌት ህዝብና መንግስት በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከ7 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው የምግብና አልባሳት ድጋፍ አድርጓል።   የኩዌት ህዝብና መንግስት፤ በኩዌት ዳይሬክት ኤድ በኩል በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ…

የህዝቡ እንቅስቃሴ ወኔ የሚያሰንቅ እና የጠላትን አንገት የሚያስደፋ ነው- የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ

አዲስ አበባ፣ ኅዳር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪዎቹን ህወሓት እና ሸኔን ለመመከት ህዝቡ ለህልውና ዘመቻው የሚያደርገው እንቅስቃሴ ወኔ የሚያሰንቅ እና የጠላትን አንገት የሚያስደፋ ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ አቶ ሀይሉ አዱኛ ገለጹ፡፡ ወያኔ እና ሸኔ…

ለአፋር ክልል ተፈናቃዮች ከ51 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በትምህርት ዘርፍ የተሰማሩ አካላት በአፋር ክልል በአሸባሪው የህወሃት ወረራ ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ51 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሶችን ድጋፍ አድርገዋል፡፡   ድጋፉን…

የጤና ሚኒስቴር ለመከላከያ ሰራዊት 30 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር አሸባሪና ወራሪውን ህወሓት ለመደምሰስ በግንባር እየተፋለመ ለሚገኘው የአገር መከላከያ ሰራዊት የ30 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡   ከድጋፉ ውስጥ 30 ሚሊየኑ በጥሬ ገንዘብ የተደረገ ሲሆን÷1 ነጥብ 5 ሚሊየን…

የምስራቅ ሐረርጌ ዞን አመራሮች ወደ ግንባር ለመዝመት ወሰኑ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የመከላከያ ሠራዊትን በግንባር መምራት መጀመራቸውን ተከትሎ ሠራዊቱን ለመቀላቀል የሚመዘገቡ ዜጎች ቁጥር መጨመሩን የምስራቅ ሐረርጌ ዞን አስተዳደር አስታውቋል።   የዞኑ አስተዳዳሪ ወይዘሮ ሚስኪ መሐመድ ከፋና…

ጠ/ሚ ዐቢይ ያቀረቡት ጥሪ የፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ ድጋሚ እንዲያብብ ይረዳል–ረ/ፕሮፌሰር አህመድ ዘካሪያ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለጥቁር ሕዝቦች ያቀረቡት ጥሪ የፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ ድጋሚ እንዲያብብ ይረዳል ሲሉ የታሪክ መምህርና የአገር ሽማግሌ የሆኑት ረዳት ፕሮፌሰር አህመድ ዘካሪያ ተናገሩ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ ለተፈናቃዮች ከ4 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ በደባርቅ እና ዳባት ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች 4 ሚሊየን 284 ሺህ ብር ድጋፍ አድርጓል።   የወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ ጭልጋና አካባቢው ፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ አቶ ዮሴፍ ጌታሁን እንደገለጹት÷ድጋፉ አሸባሪው…

በመቀበር ላይ የሚገኘውን አሸባሪው ህወሓትን ለመታደግ የተካሄደው ምሥጢራዊ ስብሰባ ተጋለጠ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓትን ከሚቀበርበት ጉድጓድ ለመታደግ የሽብር ቡድኑ አባላትና ምዕራባውያን የጥቅም አጋሮቹ ዲፕሎማቶች ያካሄዱት ምሥጢራዊ ስብሰባ ተጋልጧል።   ብርሃነ ገብረ ክርስቶስና ፕሮፌሰር ኤፍሬም ይስሐቅን ጨምሮ የአሸባሪዎቹ…

ድል አድራጊነትን ከሌላ ሳይሆን ሁላችንም በራሳችን በማሳካት የድሉ ባለቤት መሆን አለብን- አርቲስት ጸጋዬ እሸቱ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ የመኖርና ያለመኖር የህልውና አደጋ የተደቀነበት በመሆኑ ጠቅላይ ሚኒስትራችንን መከተል ይኖርብናል ሲል ታዋቂው አርቲስት ጸጋዬ እሸቱ ተናገረ።   አርቲስት ጸጋዬ እሸቱ ከኢዜአ ጋር በነበረው ቆይታ፤ አንዳንድ…

የጠ/ሚ ዐቢይ ወደ ግንባር መዝመት አመራሩን ለዳግም መስዋዕትነት ያዘጋጀዋል – አቶ ወርቁ ሃይለማርያም

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ግንባር መዝመታቸው አመራሩን ለዳግም መስዋዕትነት እንደሚያዘጋጀው የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ አቶ ወርቁ ሃይለማርያም ገለጹ። ዋና አስተዳዳሪው ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት ጋር በነበራቸው…