የደቡብ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት 250 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለማድረግ አቅዶ እየሰራ መሆኑን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመከላከያ ሰራዊት 250 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለማድረግ አቅዶ እየሰራ መሆኑን የደቡብ ክልል መንግስት አስታውቋል፡፡
የክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ሰናይት ሰለሞን በሰጡት መግለጫ÷ ክልሉ የኢትዮጵያን አንድነት…