በእነ ዶ/ር ደብረጺዮን የክስ መዝገብ ከተከሰሱ 62 ተከሳሾች መካከል 19ኙ ፍርድ ቤት ቀርበው ክሱ በጽሁፍ እንዲደርሳቸው ተደረገ
አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በእነ ዶክተር ደብረጺዮን ገብረሚካኤል የክስ መዝገብ ከተከሱ 62 ተከሳሾች መካከል 19ኙ ፍርድ ቤት ቀርበው ክሱ በጽሁፍ እንዲደርሳቸው ተደርጓል፡፡
በዚህ መሰረትም አቶ ስብሐት ነጋ እና ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂምን ጨምሮ በሽብር…