Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል በአንድ ጀምበር ከ80 ሚሊየን በላይ ችግኝ ለመትከል ታቅዷል

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የፊታችን ሃምሌ 20 ቀን በሚካሄደው የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ከ80 ሚሊየን በላይ ችግኝ ለመትከል መታቀዱ ተገልጿል፡፡ የክልሉ የአካባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳሬክተር አቶ ሳሙኤል ቀቀቦ ÷…

የመቂና አከባቢዋ ተወላጆች መረዳጃ ማህበር አባላት በመቂ ከተማ ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቂና አከባቢዋ ተወላጆች መረዳጃ ማህበር አባላት በመቂ ከተማ አረጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል፡፡ አባላቱ “ኑ መቂን እናልብሳት” በሚል መሪ ቃል ነው አረንጓዴ አሻራቸውን ያሳረፉት፡፡…

የኦሮሚያ ክልል1 ሺህ 700 በላይ ሰንጋ እና 1 ሺህ 800 በላይ በግ እና ፍየል ለመከላከያ ሰራዊት አስረክቧል

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል እስካሁን ለመከላከያ ሰራዊት ከ 1 ሺህ 7 00 በላይ ሰንጋ እና 1 ሺህ 80 በላይ በግ እና ፍየል ድጋፍ ማድረጉን የመከላከያ ድጋፍ የክልሎች አስተባባር ኮሚቴ አስታውቋል፡፡ የኮሚቴው አስተባባሪ ዶክተር ተመስገን ቡርቃ÷ በዛሬው…

ከባሌና ምዕራብ ወለጋ ተውጣጥተው የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸው

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ  ከባሌና ምዕራብ ወለጋ ዞኖች ተውጣጥተው የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸው። በባሌ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች ተውጣጥተው ሽኝት የተደረገላቸው ወጣቶች በወቅቱ እንደገለጹት መንግስት የሀገር ሉአላዊነትን ለማስከበር…

የቁልቢ ገብርኤል በዓለ ንግስ ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲከበር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ስራ ተገብቷል-ፖሊስ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግስ ያለምንም የፀጥታ ችግር እና የትራፊክ አደጋ እንዲከበር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን የድሬደዋ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ በዓለ ንግሱ ሰላማዊ በሆነ መልኩ እንዲከበር ለማስቻል ለሁሉም…

አቶ ንጉሱ ጥላሁን ከአፍሪካ ልማት ባንክ ልዑካን ቡድን ጋር ስትራቴጂካዊ አጋርነት ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ንጉሱ ጥላሁን በአፍሪካ ልማት ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ቤት ደንፎርድ ከተመራው የልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አቶ ንጉሱን ጨምሮ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ ፣…

ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን የሚሰሯቸው ዘገባዎች የምዕራቡን ዓለም የፖለቲካ ፍላጎት ማንጸባሪቂያ ናቸው – ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምሁራን ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ሚዛናዊና ገለልተኛ ባልሆነ መልኩ የሚሰሯቸው የዜና ዘገባዎች የምዕራቡን ዓለም የፖለቲካ ፍላጎት ማንጸባሪቂያ መሆናቸውን ተናገሩ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው ምሁራን ሚዲያዎቹ ከፖለቲካ፣…

በሴካፋ ዋንጫ ኢትዮጵያ ከብሩንዲ አንድ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከ23 ዓመት በታች የሴካፋ የእግር ኳስ ውድድር ኢትዮጵያን ከብሩንዲ ያገናኘው ጨዋታአንድ አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቋል። ውጤቱን ተከትሎ ብሩንዲ ከምድቡ 4 ነጥብ በመያዝ አንደኛ ሆና ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፏን አረጋግጣለች።   በዚህ…

ለመከላከያ ሰራዊት የምናደርገውን ድጋፍ አጠናክረን እንቀጥላለን-የጅማ ዞን ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር አለኝታ ለሆነው መከላከያ ሰራዊት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ የጅማ ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ የዞኑ 20 ወረዳዎች እና አንድ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች በ2ኛው ዙር 180 በሬዎችንና 40 በጎችን በድጋፍ አበርክተዋል።…

የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ አፈ ጉባኤ የመከላከያ ሠራዊትን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ‹‹የሀገር ጥሪን ስቀበል ለመጪው ትውልድ ፍቅርን አስተምራለሁ›› በሚል የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ አፈ ጉባኤ ጌጢቱ ሲሳይ የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ተቀላቅለዋል፡፡ አፈ-ጉባኤዋ ከ1979 ዓ.ም ጀምሮ ላባደር ክፍለ ጦር ኮምቦልቻ…