Fana: At a Speed of Life!

እስራኤል 183 ፍልስጤማዊያን እስረኞችን ለቀቀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል 183 ፍልስጤማዊያን ዜጎችን ከእስር መፍታቷን አስታውቃለች፡፡ ሃማስ ሶስት እስራኤላዊያን ታጋቾችን መልቀቁን ተከትሎ ነው እስራኤል 183 ፍልስጤማዊያንን ከእስር የፈታቸው፡፡ እስረኞቹ ዌስት ባንክ ሲደርሱም በርካታ ፍልስጤማዊያን ዜጎች…

ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 12 ሺህ ቶን ቡና ለማዕከላዊ ገበያ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 6 ወራት ከ12 ሺህ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቡናና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን አስታወቀ። የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሪክተር አቶ አማኑኤል ብሩ እንዳሉት÷በክልሉ ከ134 ሺህ ቶን በላይ እሸት ቡና…

ሆቴሎች የአፍሪካ መሪዎች ጉባኤ እንግዶችን ለማስተናገድ …

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የሚገኙ ሆቴሎች ለአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ የሚመጡ እንግዶችን ለማስተናገድ አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህበር አስታውቋል፡፡ የማህበሩ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን እንደገለጹት÷ ለጉባዔው…

በመዲናዋ በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ 60 ፕሮጀክቶች ወደ ሥራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ስድስት ወራት በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ 60 ፕሮጀክቶች ወደ ስራ መግባታቸውን የከተማዋ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ የእቅድና በጀት ክትትልና ድጋፍ ዳይሬክተር ወ/ሮ አናትነሽ ታመነ÷ባለፉት 6 ወራት…

የሰው ሰራሽ አስተውሎት ዘርፍን ያስደነገጠው ዲፕሲክ የሳይበር ጥቃት ደረሰበት

ይፋ በሆነ አጭር ጊዜ ውስጥ ታዋቂነትን ያተረፈው የቻይና የቴክኖሎጂ ዲፕሲክ በደረሰበት የሳይበር ጥቃት ምክንያት አዳዲስ ተጠቃሚዎችን ለጊዜው መመዝገብ ማቆሙን አስታወቀ፡፡ የቴክኖሎጂ ዓለምን ያስደነገጠው የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቻትቦት “ዲፕሲክ” በአገልግሎቶቹ ላይ “ትልቅ ተንኮል አዘል ጥቃቶች”…

የድንገተኛና ጽኑ ሕሙማን ሕክምና አገልግሎትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የድንገተኛና ጽኑ ሕሙማን ሕክምና አገልግሎትን ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ በኢትዮጵያ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ለድንገተኛና ጽኑ ሕመም ለሚጋለጡ…

ኢትዮጵያ ሃይል የማመንጨት አቅሟን ወደ 13 ሺህ ሜጋ ዋት ልታሳድግ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2028 የኤሌክትሪክ ሃይል የማመንጨት አቅሟን ወደ 13 ሺህ ሜጋ ዋት ለማሳደግ ማቀዷን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አስታወቁ፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ ታንዛኒያ በተካሄደው የአፍሪካ ታዳሽ ሃይል ጉባዔ የፓናል ውይይት ላይ ተሳትፈዋል፡፡…

የሻምፒየንስ ሊግ የመጀመሪያው ዙር የምድብ ጨዋታዎች ዛሬ ፍጻሜያቸውን ያገኛሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሻምፒየንስ ሊግ የመጀመሪያው ዙር የመጨረሻ የምድበ ጨዋታዎች ዛሬ ፍጻሚያቸውን ሲያገኙ ማንቼስተር ሲቲ ከውድድሩ ላለመሰናበት የሚያደርገው ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡ ምሽት 5 ሰዓት ላይ ማንቼስተር ሲቲ በኢቲሃድ ስታዲዬም ክለብ ብሩጅን የሚያስተናግድ ሲሆን…

ጣልያን ለኢትዮጵያ የ585 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችውን የዲጅታል ሽግግርና ፈጠራ መሰረት ያደረገ የኢኮኖሚ እድገት እውን ማድረግ የሚያስችል ከጣልያን መንግሥት የ585 ሚሊየን ብር ድጋፍ አግኝታለች። የድጋፍ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ እና የጣልያን የከፍተኛ ትምህርት…

ማህበሩ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የሰብዓዊነት ት/ቤት ከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን የሰብዓዊነት ት/ቤት መክፈቱን ይፋ አድርጓል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ምክትል አፈ ጉባዔ ሎሚ በዶን ጨምሮ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ…