Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱርክ ፕሬዚዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን በኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ሥራ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው፡፡ ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን በፈረንጆቹ 2025 የመጀመሪያ ወራት በኢትዮጵያና ሶማሊያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ማቀዳቸውን አስታውቀዋል፡፡ ጉብኝቱ…

አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ከኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሊ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ከኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት ጋር ተወያዩ። በውይይቱ ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ ሰላም፣ ልማትና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ዘሪያ ለጋራ ምክር ቤቱ አባላት ማብራሪያ ሰጥተዋል።…

ጤና ሚኒስቴር የከንፈርና ላንቃ ክፍተት ቀዶ ህክምናን ተደራሽ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የከንፈርና ላንቃ ክፍተት ቀዶ ህክምና ተደራሽ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በጅማ ዩኒቨርሲቲ ህክምና ማዕከል በዘመናዊ መሳሪያዎች የተደራጀ የጥርስ ህክምና ማዕከል አገልግሎት መስጠት ጀመሯል። ማዕከሉ 'ኦፕሬሽን እስማኤል…

በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት እና የልማት አጋሮች ቡድን በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በሚያደርጉት የጋራ ጥረት ላይ ተወያይተዋል። በመድረኩ ሀገራዊ ምክክርን በውጤታማነት ለማከናወን፣ የሽግግር ፍትህን ለመተግበር እና በግጭት ጉዳት የደረሰባቸውን…

የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ። ጉባኤ በሰላም እንዲካሄድ ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና ከተለያዩ ከ40 በላይ ተቋማት ተውጣጥተው ለእንግዶች አገልግሎት የሚሰጡ ሹፌሮች ስልጠና እየተሰጠ…

የ2024 የአፍሪካ ምርጥ ተጫዋች የመጨረሻ እጩዎች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2024 የአፍሪካ ምርጥ ተጫዋች የመጨረሻ አምስት እጩዎች ዝርዝር ይፋ ተደርጓል፡፡ የብራይተን ሆቭ አልቢዮን እና የኮትዲቯር ብሄራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጫዋች ሲሞን አዲንግራ ከእጩዎቹ መካከል አንዱ ነው፡፡ ተጫዋቹ ኮትዲቯር አዘጋጅታ…

550 ሺህ ዳፕ የአፈር ማዳበሪያ የጫነች መርከብ ጅቡቲ ደረሰች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ2017/18 የምርት ዘመን የሚውል 550 ሺህ ኩንታል ዳፕ የአፈር ማዳበሪያ የጫነች መርከብ ጅቡቲ ወደብ መድረሷን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታውቋል፡ በቅርብ ቀናትም 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ኩንታል ዳፕ የጫኑ አራት መርከቦች ወደብ…

ሚኒስትሮች በሰመራ ከተማ የመሰረተ ልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚልና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ ነው። በጉብኝታቸውም በከተማዋ እየተከናወኑ የሚገኙ የመሰረተ ልማት ሥራዎችን ተዘዋውረው…

የትጥቅ ትግል ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራዎችን ከማስከተል ውጭ ዘላቂ ሰላምን አያመጣም – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትጥቅ ትግል ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራዎችን ከማስከተል ውጭ ዘላቂ ሰላምን አያመጣም ሲሉ የፖለቲካል ሳይንስ እና የዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን ገለፁ፡፡ ምሁራኑ የትጥቅ ትግል በኢትዮጵያ ሀገረ መንግስት ታሪክ በተለያዩ ወቅት መሞከሩን አስታውሰው፤…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በባሌ ዞን አገርፋ ወረዳ በክላስተር የለማ የስንዴ ማሳን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በባሌ ዞን የተለያዩ የልማት ሥራዎቸን እየጎበኙ ነው፡፡ በዛሬው ዕለትም በዞኑ አገርፋ ወረዳ በክላስተር የለማ የስንዴ ማሳን ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡ አቶ ሽመልስ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷የባሌ…