Fana: At a Speed of Life!

የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ በዛሬ ውሎው በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ በዛሬ ውሎው በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ሰፊ ውይይት በማድረግ ውሳኔዎችን ማሳለፉን የፓርቲው የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ። የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ 2…

ሩሲያ በዩክሬን የሃይል መሰረተ ልማት ላይ የተሳካ የአየር ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያ በዩክሬን የጋዝ መሰረተ ልማቶች ላይ የተሳካ የአየር ላይ ጥቃት መፈጸሟን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የአየር ላይ ጥቃቱ ለዩክሬን መከላከያ ሰራዊት ኢንዱስትሪዎች ድጋፍ የሚያደርጉ ተቋማትን ዒላማ ያደረገ ነው ተብሏል፡፡…

አየር ኃይል ለገነባው ከፍተኛ ወታደራዊ የዝግጁነት አቅም የሙያተኛው ሚና ጉልህ ነው – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አየር ኃይል አሁን ለገነባው ከፍተኛ ወታደራዊ የዝግጁነት አቅም የሙያተኛው ድርሻ ጉልህ ነው ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ ገለጹ። የኢፌዲሪ አየር ሃይል ሎጂስቲክስ የእውቅና እና የምስጋና መርሐ ግብር በአየር ኃይል…

የዩናይትድ ራሺያ ፓርቲ ላዕላይ ም/ቤት አባል አንድሬይ ክሊሞቭ በብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባዔ ያደረጉት ንግግር …

የሩሲያን ገዥ ፓርቲ የዩናይትድ ራሺያ ፕሬዚዳንት፣ የሩሲያ ፌደሬሽን የጸጥታ ም/ቤት ምክትል ሃላፊ ድሚትሪ ሜድቬዴቭን ደብዳቤ (መልዕክት) ሳቀርብላችሁ ከፍ ያለ ክብርና ኩራት ይሰማኛል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔን በማስመልከት ከልብ የመነጨ…

በኢትዮጵያ የጥራት ደረጃውን የጠበቀ የኢኮኖሚ ለውጥ አይቻለሁ – አምባሳደር ሰልማ መሊካ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የጥራት ደረጃውን የጠበቀ የኢኮኖሚ ለውጥ እንቅስቃሴን አይቻለሁ ሲሉ በኢትዮጵያ የአልጄሪያ አምባሳደር ሰልማ መሊካ ሀዳዲ ገለጹ። አምባሳደሯ ከፋና ዲጂታል ጋር በነበራቸው ቀይታ÷በመሠረተ ልማት ረገድ በኢትዮጵያ ርዕሰ መዲና አዲስ አበባ…

አዲሱ የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ በዘርፉ የተጀመሩ ሥራዎችን ያጠናክራል – አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ በግብርናው ዘርፍ የተጀመሩ ሥራዎችን እንደሚያጠናክር የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ ገለጹ። አዲሱን የግብርናና የገጠር ልማት ፖሊሲ በዘርፉ ለተሰማሩ ባለድርሻ አካላት የማስተዋወቅ…

የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ ለብልጽግና ፓርቲ 2ኛ ጉባዔ የድጋፍና የመልካም ምኞት መልዕክት ላከ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ለብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ የድጋፍና የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፏል፡፡ የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ (ሲፒሲ) ማዕከላዊ ኮሚቴ በመልዕክቱ÷በብልጽግና ፓርቲ መሪነት ኢትዮጵያ እያስመዘገበችው ላለው…

ዓይነ ሥውሩ የአገው ፈረሰኛ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ ሰውነት ይባላል፤ ዓይነ ሥውር ሲሆን የአገው ፈረሰኞች ማህበር አባልም ነው፡፡ የእንጅባራው ፈርጥ አዲስ የአገው ፈረሰኞች ማህበር ምስረታ በዓል የየዓመት ጌጥ መሆኑን ብዙዎች ይመሰክሩለታል፡፡ፈረሥ አሠጋገሩ፣ደግሞም ከፈረሱ ጋር ያለው መግባባት…

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት አስቸኳይ ጉባዔውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት 3ኛ ዓመት 1ኛ አስቸኳይ ጉባዔውን አካሂዷል፡፡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ከሁለት ዓመት ተኩል በፊት ወደ ሃላፊነት የመጣው…

እስራኤል 183 ፍልስጤማዊያን እስረኞችን ለቀቀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል 183 ፍልስጤማዊያን ዜጎችን ከእስር መፍታቷን አስታውቃለች፡፡ ሃማስ ሶስት እስራኤላዊያን ታጋቾችን መልቀቁን ተከትሎ ነው እስራኤል 183 ፍልስጤማዊያንን ከእስር የፈታቸው፡፡ እስረኞቹ ዌስት ባንክ ሲደርሱም በርካታ ፍልስጤማዊያን ዜጎች…