Fana: At a Speed of Life!

ለ9 ሚሊየን ዜጎች አዳዲስ የስራ ዕድሎችን ለመፍጠር ታቅዷል – ፍጹም አሠፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ2016 እስከ 2018 በሚተገበረው ሁለተኛው ምዕራፍ የመካከለኛ ጊዜ ዕቅድ ለ9 ሚሊየን ዜጎች አዳዲስ የስራ ዕድሎችን ለመፍጠር መታቀዱን የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሠፋ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ በዕቅድ ዘመኑ በመጀመሪያው ምዕራፍ ዝቅተኛ አፈጻጸም…

ፕሬዚዳንት ሺ በ15ኛው ብሪክስ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ደቡብ አፍሪካ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂን ፒንግ በ15ኛው ብሪክስ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ደቡብ አፍሪካ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ጆሃንስ በርግ ሲደርሱ÷ በደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳና ሌሎች የሀገሪቱ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች አቀባበል…

በሳዑዲ በድንበር ጠባቂዎች ተፈጽሟል የተባለውን ግድያ የኢትዮጵያ መንግስት በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ አረቢያና የመን ድንበር ላይ በድንበር ጠባቂዎች ተፈጽሟል የተባለውን ግድያ የኢትዮጵያ መንግስት በቅርበት እየተከታተለው መሆኑን አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ በሳዑዲ አረቢያ በድንበር ጠባቂዎች ግድያ ተፈጽሟል የሚለውን…

ብሪታኒያ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ለመዋጋት ትብብር እንድታደርግ ኢራቅ ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታኒያ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ለመዋጋት ትብብር እንድታደርግ ኢራቅ ጥሪ አቀረበች፡፡ የኢራቅ ጠቅላይ ሚኒስትር መሐመድ ሺዓ አል-ሱዳኒ የብሪታንያ የደህንነት ሚኒስትር ቶም ቱገንድሃትን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ በዚህ ወቅትም ከብሪታኒያ ጋር…

የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ መካከለኛ ጊዜ አፈጻጸም ግምገማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ መካከለኛ ጊዜ አፈጻጸም ግምገማ መጀመሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ጠዋት የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ መካከለኛ ጊዜ አፈጻጸም ግምገማ መጀመሩን ገልጸው፥ የሁለተኛውን የመካከለኛ…

በነፋስ ኃይል የምትንቀሳቀስ እቃ መጫኛ መርከብ የመጀመሪያ ጉዞዋን ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሪታኒያውያን ዲዛይን የተደረገችው ልዩ የነፋስ ኃይል ሸራዎች የተገጠመላት ግዙፍ የጭነት መርከብ ለባህር ላይ ጉዞ ተዘጋጅታለች። መርከቧ ግዙፍ የነፋስ ሸራዎችን በመጠቀም የምትንቀሳቀስ ሲሆን፥ አሁን ላይ የናረውን የነዳጅ ፍጆታ በመቀነስ ረገድ…

በነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር ) የተመራ ልዑክ በግንባታ ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) የተመራ የክልሉ ልዑክ በግንባታ ላይ የሚገኙ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ጎብኝቷል፡፡ በጉብኝቱም ÷ የዋቻ ከተማ ንጹህ መጠጥ ውሃ ግንባታ እና የቦባ ቆቻ…

በተፈጥሮ በሴቶች ላይ የሚስተዋልን የስትሮክ ተጋላጭነት ለመቀነስ ምን መደረግ አለበት?

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ስትሮክ ወደ አንጎል አካባቢ ያለው የደም ፍሰት ሲዘጋ ወይም በአንጎል ውስጥ ያለው የደም ቧንቧ ሲበጠስ በወንዶችም ሆነ በሴቶች ላይ የሚከሰት ህመም ነው፡፡ ከላይ ከተገለጹት የህመሙ መከሰቻ ምክንያቶች በተጨማሪ ሴቶች በተፈጥሮ ምክንያት ለስትሮክ…

ሩሲያ ባለስልጣናትን ጨምሮ በ54 የብሪታንያ ዜጎች ላይ ማዕቀብ ጣለች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በ54 የብሪታንያ ባለስልጣናት፣ ጋዜጠኞች እና የሕግ አስከባሪ ተወካዮች ላይ ማዕቀብ መጣሏን አስታወቀች፡፡ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሰጠው መግለጫ÷ ብሪታኒያ በፀረ- ሩሲያ አካሄዷ በሩሲያውያን ላይ የማይገባ ማዕቀብ መጣሏን ተከትሎ አጸፋዊ…

አየር መንገዱ ከአዲስ አፍሪካ ዓለም-አቀፍ ኮንቬንሽንና ኤግዚቢሽን ማዕከል ጋር ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አፍሪካ ዓለም-አቀፍ ኮንቬንሽን እና ኤግዚቢሽን ማዕከል አ.ማ. ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ፡፡ ስምምነቱ ቱሪዝምንና ንግድን በማቀላጠፍ የአገር ገጽታን የሚገነባ፣ ዘርፈ ብዙ እና ዓለም አቀፍ የንግድ ሁነቶችን…