Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን የጥቁር ባህር የእህል ሥምምነትን ማራዘም በሚቻልበት አግባብ ላይ ከፑቲን ጋር ሊነጋገሩ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ታይፕ ኤርዶኻን ከሩሲያው አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን ጋር የጥቁር ባህር የእህል ሥምምነትን ማራዘም በሚቻልበት አግባብ ላይ ሊነጋገሩ መሆኑን አስታወቁ። ፕሬዚዳንቱ ከፑቲን ጋር ውሉን ማራዘምና ማደስ በሚቻልባት አግባብ ላይ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ተፈጥሮን የመጠበቅ ባህል በሌሎችም መለመድ አለበት – አለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዘንድ ያለው ተፈጥሮን የመጠበቅ ባህል በሌሎች ዘንድም መለመድ ይኖርበታል ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ። ሚኒስትሩ በትናንትናው ዕለት በካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ ተገኝተው በአንድ…

በድሬዳዋ በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ መርሐ ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም፣ የፕላንና ልማት ሚኒስተር ፍፁም አሰፋ፣ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ…

በትግራይ ክልል185 ሺህ ኩንታል ማዳበሪያና ምርጥ ዘር ለአርሶ አደሮች ተከፋፈለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ለ2015/2016 የምርት ዘመን በግብዓትነት የሚውል 185 ሺህ ኩንታል ማዳበሪያና ምርጥ ዘር ለአርሶ አደሮች መከፋፈሉ ተገለጸ ። የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የእርሻና ገጠር ልማት ቢሮ የአዝርእትና አፈር ልማት ዳይሬክተር ሰለሞን…

ሙሽራ ሸኝተው ሲመለሱ በነበሩ ሰዎች ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሟቾች ቁጥር 10 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጤ ዞን ምዕራብ አዘርነት በርበሬ ወረዳ ጃረሞ ሰምቦዬ ቀበሌ ጀኔ ማዞሪያ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሟቾች ቁጥር አሥር መድረሱን የዞኑ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ሟቾቹ የሥጋ ዝምድና እንዳላቸው እና ከነዚህ ውስጥ እናትና ልጅ እንደሚገኙበትም ነው…

የክረምት ወራት የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ በሚል መሪ ሐሳብ ለሁለተኛ ጊዜ በ10 ክልሎችና ሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች የተከናወነው የክረምት ወራት የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠናቋል። የክረምት ወራት የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማጠቃለያ ሥነ-…

በአማራ ክልል 3 ሺህ 942 ኩንታል ማዳበሪያ በሕገ- ወጥ መንገድ ሲዘዋወር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ39 ወረዳዎች በተለያየ ጊዜ 3 ሺህ 942 ኩንታል ማዳበሪያ በሕገ- ወጥ መንገድ ሲያዘዋውሩ የነበሩ 259 ሰዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የ52ቱ ሰዎች 1 ሺህ 361 ኩንታል ማዳበሪያተወርሶ…

የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ከ132 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ለ2015 የአረንጓዴ ዐሻራና ለክረምት የበጎ አድራጎት ሥራዎች ከ132 ሚሊየን ብር በላይ መመደቡን ገለጸ፡፡ በዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርም ወደብና ተርሚናል ባለባቸው አካባቢዎች ከ30 ሺህ በላይ ኢኮኖሚያዊ…

ለአርቲስት እጅጋየሁ ሽባባው (ጂጂ) የክብር ዶክትሬት ሊሰጣት ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ለአርቲስት እጅጋየሁ ሽባባው (ጂጂ) የክብር ዶክትሬት ሊሰጣት መወሰኑን አስታወቀ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ጋርዳቸው ወርቁ (ዶ/ር) እንደገለጹት÷ ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ሐምሌ 13 ቀን 2015…