የቻይና አምራች ኩባንያዎች ኢንዱስትሪ ፓርኮች ላይ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ባለሀብቶችና አምራች ኩባንያዎች ኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ገብተው መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ እና ያሉ አምራቾችም ኢንቨስትመንቶቻቸውን እንዲያስፋፉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ጥሪ አቀረበ፡፡
ኮርፖሬሽኑ በቻይና…