Fana: At a Speed of Life!

የቻይና አምራች ኩባንያዎች ኢንዱስትሪ ፓርኮች ላይ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ባለሀብቶችና አምራች ኩባንያዎች ኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ገብተው መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ እና ያሉ አምራቾችም ኢንቨስትመንቶቻቸውን እንዲያስፋፉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ጥሪ አቀረበ፡፡ ኮርፖሬሽኑ በቻይና…

የጡት ካንሰር መንስዔው እና ምልክቶቹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ካንሰር ከሰውነታችን ቁጥጥር ውጪ የሆነ የህዋሳት መብዛት ሲኖር የሚከሰት በሽታ መሆኑን ባለሙያዎች ያስረዳሉ፡፡ ለአብነት የጡት ካንሰር በሽታ በጡት ውስጥ ያሉ ሴሎች ከቁጥጥር ውጪ መራባት እንዲሁም አይነታቸውን ቀይረው ሲራቡ ይከሰታል፡፡…

ኢትዮጵያና ብሪታንያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል በጋራ የጀመርነውን ስራ አጠናክረን እንቀጥላለን አሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ብሪታንያ በአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል የጀመሩትን የጋራ ስራ አጠናክረው እንደሚቀትሉ አረጋገጡ፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ የብሪታንያ የኮፕ26 የአፍሪካና የመካከለኛው ምስራቅ አምባሳደር ጃኔት ሮጋን በጽህፈት ቤታቸው…

አንዳንድ ምዕራባውያን ሀገራት ኢትዮጵያ እንዳትረጋጋ አሸባሪው ህወሓትን በማዳን ስራ ላይ ተጠምደዋል – ላውረንስ ፍሪማን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራቡ ዓለም አንዳንድ ሀገራት ኢትዮጵያ የተረጋጋች እንዳትሆን አሸባሪው ህወሓትን በማዳን ስራ ላይ መጠመዳቸውን አሜሪካዊው የፖለቲካና ኢኮኖሚ ተንታኝ ላውረንስ ፍሪማን ተናገሩ። ኢትዮጵያ በምትከተለው ስኬታማ ፖሊሲና ባላት የመልማት እምቅ አቅም…

የጅቡቲ ልዑካን ቡድን አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅቡቲ ልዑካን ቡድን በኢትዮ-ጅቡቲ የሚኒስትሮች ኮሚሽን የጋራ ስብሰባ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገባ፡፡ ቡድኑ አዲስ አበባ የገባው በኢትዮ- ጅቡቲ ጥምር የሚኒስትሮች የኮሚሽን ስብሰባ ላይ ለመካፈል መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡…

የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት አመራሮች በደቡብ ክልል በኩታ ገጠም እየለማ የሚገኝን ማሳ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት አመራሮች በደቡብ ክልል በጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ በኩታ ገጠም እየለማ የሚገኝን የስንዴ፣ ባቄላና ጤፍ ማሳን ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ ላይ÷ የምክር ቤቱን ሰብሳቢ መብራቱ መለሰን ጨምሮ በደቡብ ክልል በምክትል…

ከአላማጣ – ቆቦ የኤሌክትሪክ መስመር ጥገና 50 በመቶ መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአላማጣ እስከ ቆቦ እየተከናወነ ያለው የኤሌክትሪክ መስመር ጥገና 50 በመቶ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት የተጎዱ የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማቶችን የመጠገን ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን…

የአየር ንብረት ለውጥ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የጤና እክል እያስከተለ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለውጥ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የጤና እክል እያስከተለ መሆኑን ባለሙያዎች አስታወቁ፡፡ የዓለም የጤና ድርጅትን ጨምሮ ከተለያዩ ተቋማት የተውጣጡ 99 ባለሙያዎች ይፋ ባደረጉት የጥናት ውጤት፥ በዓለም አቀፍ ደረጃ የአየር ንብረት…

ዓለም በከፍተኛ የሃይል ቀውስ ውስጥ ገብታለች – ዓለም አቀፉ የሃይል ኤጀንሲ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም በከፍተኛ የሃይል ቀውስ ውስጥ መግባቷን ዓለም አቀፉ የሃይል ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው ኃላፊ ፌዝ ቢሮል በሲንጋፖር በተካሄደው ዓለም አቀፉ የኃይል ሣምንት ተገኝተው፥ ዓለም ስለገጠማት የሃይል እጥረትና መፍትሄዎቹ አብራርተዋል፡፡…

የመከላከያ ሠራዊት ቀን በተለያየ መርሐ ግብር እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሠራዊት ቀን በተለያየ መርሐ ግብር እየተከበረ ነው። “የእሳት ቀለበት የህግ ማስከበር ዘመቻ ንፍቀ መዋዕል” በሚል ርዕስ የተጻፈ መጽሐፍ ዛሬ እየተመረቀ ነው። መጽሐፉ በዋና አዘጋጅ፣ በአዘጋጅና በረዳት አዘጋጅነት የተጻፈ 360…