Fana: At a Speed of Life!

በጎንደር ከተማ ህዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር ከተማ በመንግስት እየተከናወኑ ያሉ የልማት ተግባራትንና የሰላምን መረጋገጥ የሚደግፍ ህዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው። ሰልፉ መንግስት ሰላምን ለማስፈን የሚወስዳቸውን እርምጃዎች በመደገፍና የልማት ተግባራትን ለማገዝ ታሳቢ ያደረገ ነው።…

ኪርጊስታን የአንካራ ስምምነት መረጋጋትና ብልጽግናን ለማረጋገጥ ጉልህ ሚና አለው አለች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኪርጊስታን በኢትዮጵያና ሶማሊያ መካከል የተደረገው የአንካራ ስምምነት መረጋጋትና ብልጽግናን ለማረጋገጥ ጉልህ ሚና እንዳለው ገለጸች፡፡ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ከተሾሙበት ኪርጊስታን ሪፐብሊክ ምክትል የውጭ…

ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ጉብኝት እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች የሚያደርጉት የልማት ሥራዎች ምልከታ እንደቀጠለ ነው። በዚሁ መሠረት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ…

በሐረሪ ክልል ባልተጠናቀቀ ግንባታ ስራ በጀመሩ አልሚዎች ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል ባልተጠናቀቀ ግንባታ ስራ በጀመሩ 19 አልሚዎች ላይ ርምጃ መወሰዱን የክልሉ ኢንተርፕራይዝ ልማትና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ሀላፊ አቶ ኢስማኤል ዩሱፍ እንደገለፁት ፥ በክልሉ ባልተጠናቀቀ ግንባታ ስራ የጀመሩ አልሚዎች…

የመንግሥትና የግሉ ዘርፍ ኤሌክትሮኒክ የተግባቦትና የመረጃ ልውውጥ ስርዓት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥትና የግሉ ዘርፍ ኤሌክትሮኒክ የተግባቦትና የመረጃ ልውውጥ ስርዓት (ኢ-ፒፒዲ) ይፋ ሆኗል። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት በትብብር ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከአልጀሪያ ፕሬዚዳንት የተላከ መልዕክት ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአልጀሪያ ፕሬዚዳንት አብዱልመጅድ ቴቡኔ የተላከ መልዕክት መቀበላቸውን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ፥ ዛሬ ጠዋት የአልጀሪያ ሕዝባዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የውጭ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከኡጋንዳ ህዝብ መከላከያ ሃይል ጠቅላይ አዛዥ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 ((ኤፍ ኤም ሲ)) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኡጋንዳ ህዝብ መከላከያ ሃይል ጠቅላይ አዛዥ ጀነራል ሙሆዚ ካይኔሩጋባ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጀነራል ሙሆዚ ካይኔሩጋባ ጋር ዛሬ ማለዳ ተገናኝተው መመምከራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር…

የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ የሁለትዮሽ ግንኙነታችንን የምናጠናክርበት ነው – አምባሳደር ብርቱካን አያኖ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ የኢትዮጵያን የሁለትዮሽ ግንኙነቶች የምናጠናክርበት ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ገለፁ። ለ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤና ለ46ኛው የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት…

የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3 ስኳር ፋብሪካ ማምረት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3 ስኳር ፋብሪካ የበጀት ዓመቱን የስኳር ምርት ሥራ ጀምሯል፡፡ በኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3 ስኳር ፋብሪካ የ2017 ዓ.ም የስኳር ምርት ሥራውን በመጀመር ከታሕሣሥ 5 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ስኳር…

ማህበሩ እየሰጠ ያለውን ሰብዓዊ አገልግሎት አጠናክሮ መቀጠል አለበት- ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ማኅበሩ እየሰጠ ያለውን ሰብዓዊ አገልግሎት አጠናክሮ እንዲቀጥል አሳሰቡ አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር እየሰጠ ያለውን ሰብዓዊ አገልግሎት ተደራሽነት ማጠናከር እንደሚገባው የማኅበሩ የበላይ ጠባቂና የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት…