ቢሮው በመዲናዋ ትራንስፖርት አገልግሎት ላይ በቅርቡ የታሪፍ ማሻሻያ እንደሚደረግ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ላይ በቀጣይ ቀናት የታሪፍ መጠን ማሻሻያ እንደሚደረግ የትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ።
በከተማዋ በህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ አሽከርካሪዎች አዲሱ የታሪፍ መጠን ይፋ ሳይሆን…