Fana: At a Speed of Life!

በጅማ እና አጋሮ ከተማ ድምጽ መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ እና አጋሮ ከተማ 6ኛው ሃገር አቀፍ ምርጫ ድምጽ መስጠት ተጀመረ፡፡ የድምጽ መስጠት ሂደቱ የተጀመረው የምርጫ ታዛቢዎች የጽምፅ መስጫ ኮሮጆዎችን ባዶ መሆናቸውን ከተመለከቱ በኋላ ነው ፡፡ የአጋሮ ከተማ ነዋሪዎችም ቀድመው 11 ሰዓት…

በሃዋሳ የሂጣታ ዘጠኝ የምርጫ ጣቢያ ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ክፍት በማድረግ እየጠጠባበቅን ነው – የምርጫ ታዛቢዎችና አስፈጻሚዎች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሃዋሳ ከተማ የሂጣታ ዘጠኝ የምርጫ ጣቢያ ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ክፍት በማድረግ እየጠጠባበቅን ነው ሲሉ የምርጫ ታዛቢዎችና አስፈጻሚዎች ገለጹ፡፡ በሀዋሳ ከተማ ከምርጫ በፊት የሚደረጉ ዝግጅቶች ተጠናቀው ለመራጩ ህዝብ ዝግጁ ሆነው እየተጠባበቁ…

በመዲናዋ ሁሉም የትራንስፖርት አማራጮች ለምርጫው ከማለዳ ጀምሮ አገልግሎት ይሰጣሉ – ትራንስፖርት ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ለነገው ምርጫ በአዲስ አበባ ከተማ ሁሉም የትራንስፖርት አማራጮች ከማለዳ ጀምሮ አገልግሎት የሚሰጡ መሆኑን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ይርጋለም ብርሃኔ እንደገለጹት፥ ለድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ በመዲናዋ…

በባህርዳር የምርጫ ክልል በሚገኙ የምርጫ ጣቢዎች የምርጫ ቁሳቁስ እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በባህርዳር ከተማ የምርጫ ክልል በሚገኙ የምርጫ ጣቢዎች የምርጫ ቁሳቁስ እየተሰራጨ ይገኛል። በአፄ ቴወድሮስ ከፍለከተማ 25 የምርጫ ጣቢያዎች ያሉ ሲሆን፥ በጠይማ ምርጫ ጣቢያ የምርጫ ቁሳቁስ መድረሱን ፋና ብሮድካስቲንግ በስፍራው ቅኝት አድርጓል።…

በአምቦ አንድ ምርጫ ክልል ለ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ እየተደረገ ያለው ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአምቦ አንድ ምርጫ ክልል ለ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ እየተደረገ ያለው ዝግጅት እየተጠናቀቀ ይገኛል። በምርጫ ክልሉ 94 ምርጫ ጣቢያዎች የሚገኙ ሲሆን፥ 69 ሺህ 696 መራጮች ተመዝግበዋል። እስካሁን በተደረገው ዝግጅትም ምርጫውን ለማካሄድ የሚረዱ…

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የምርጫ ቁሳቁስ እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2013 ፣ (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ነገ ለሚካሄደው ምርጫ ቁሳቁስ እየተሰራጨ ይገኛል። በክፍለ ከተማው በነገው ዕለት ከ 135 ሺህ በላይ መራጮች ድምፃቸውን ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል። በክፍለከተማው በሁለት የምርጫ ክልል…

የአለታ ወንዶ ምርጫ ክልል ለምርጫው የሚያገለግሉ ቁሳቁሶች የማዳረስ ስራ እየተጠናቀቀ እንደሚገኝ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአለታ ወንዶ ምርጫ ክልል ለምርጫው የሚያገለግሉ ቁሳቁሶች የማዳረስ ስራ እየተጠናቀቀ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ከሚገኙት 119 የምርጫ ክልሎች ዉስጥ አንዱ የሆነዉ የአለታ ወንዶ ምርጫ ክልል ነገ ለሚካሄደዉ አጠቃላይ…

በምርጫው ቅድመ ዝግጅት ላይ በመሳተፍ የበኩላችን እየተወጣን እንገኛለን – የሃዋሳ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በምርጫው ላይ በመገኘት ድምፅ ለመስጠት ከመዘጋጀት ባሻገር በቅድመ ዝግጅት ስራዎች ላይ በመሳተፍ የበኩላቸውን ጥረት በማድረግ ላይ መሆናቸውን የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ ለምርጫው በሚሆኑ የቦታ ዝግጅትና የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ላይ በተለይም…

በቻግኒ የምርጫ ክልል ባሉ የምርጫ ጣቢያዎች ክረምትን ተከትሎ ዝናቡ መስተጓጎል እንዳይፈጥር ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በቻግኒ ከተማ የምርጫ ክልል ባሉ የምርጫ ጣቢያዎች ክረምትን ተከትሎ ዝናቡ መስተጓጎል እንዳይፈጥር ዝግጅት ተጠናቋል። መራጮች ድምጽ ለመስጠት ወደ ምርጫ ጣቢያዎች ሄደው በዝናብ ምክንያት ችግር እንዳይገጥማቸው፣ ማረፍ የሚችሉባቸው ድንኳኖች እና ሌሎች…

በምርጫው ዕለት የሰብአዊ መብቶች ክትትል ለማድረግ ባለሙያዎችን አሰማርቻለሁ – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በምርጫው ዕለት የሰብአዊ መብቶች ክትትል ለማድረግ ባለሙያዎችን ማሰማራቱን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ በተሻሻለው የማቋቋሚያ አዋጁ አንቀፅ 6 መሰረት በምርጫ ወቅት የሰብአዊ መብቶች አጠባበቅን ክትትል የማድረግ ስልጣን እና…