Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን ጋር በሚያዋስናት ፈጋግ ድንበር ዘመናዊ የመቆጣጠሪያ ኬላ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢሚግሬሽን ፣ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን ጋር በሚያዋስናት የጋምቤላ ክልል ፈጋግ ድንበር የመጀመሪያው ዘመናዊ የመቆጣጠሪያ ኬላ ዛሬ በማስመረቅ ሥራ ጀመረ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክታር አቶ ሙጂብ ጀማል በምረቃ ስነ- ስርዓቱ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ በስንዴ ምርት እየተሳተፉ ያሉ ባለድርሻ አካላትን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በስንዴ ምርት እየተሳተፉ ያሉ ባለድርሻ አካላትን አመሰገኑ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ በመልዕክታቸው ሀገራችን ስንዴን ከውጪ ለማስገባት ልታውለው የነበረውን የ1 ቢሊየን ዶላር ወጪ ለማስቀረት ተአምር የሚሠሩትን ክንደ…

በትግራይ ሕዝቡ ማምረትና የራሱን ገቢ ማመንጨት እስከሚጀምር ሠብዓዊ ድጋፍ ማቅረብ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ እየተደረገ ያለው የሠብዓዊ ድጋፍ ሕዝቡ የራሱን ምርት ማምረት እስከሚጀምር እንደሚቀጥል ብሔራዊ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽነር ምትኩ ካሣ በመቐለ ከኢዜአ ጋር ቆይታ ባደረጉበት ወቅት እንዳስታወቁት በሕግ ማስከበር…

የመቀሌ ከተማን ሠላም ለማስጠበቅ ከ400 በላይ ነባር የፖሊስ አባላት ወደ መደበኛ ሥራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የመቀሌ ከተማን ነዋሪ ሠላምና ደህንነት ለማስጠበቅ የሚያግዙ ከ400 በላይ ነባር የፖሊስ አባላት ወደ መደበኛ ሥራቸው መመለሳቸውን የከተማዋ ጊዜያዊ አስተዳደር ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በጽህፈት ቤቱ የወንጀል መከላከል ሃላፊ ኢንስፔክተር ሠለሞን…

አቶ ደመቀ መኮንን የአዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር አካላት በተገኙበት መድረክ ስለ ኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ማብራሪያ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአትላቲክ አውስል የተሰኘ የአሜሪካ ቲንክ-ታንክ ተቋም ባዘጋጀው የበይነ መረብ መድረክ ላይ በመሳተፍ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ለተሳታፊዎች ገለፃ የሰጡ ሰጥተዋል። በውይይቱ ላይ…

ኢትዮጵያ ከግለሰቦችና ድርጅቶች በላይ ናት – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከግለሰቦችና ድርጅቶች በላይ ናት ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ገለፁ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ሙሉ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ሕዝቦች ክቡራትና ክቡራን ኢትዮጵያ ታላቅ ሀገር ናት።…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሬድዋን ከተመድ የሴፊቲና ሴኪዩሪቲ አንደር ሴክሬታሪ ጄኔራል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሬድዋን ሁሴን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሴፊቲና ሴኪዩሪቲ አንደር ሴክሬታሪ ጄኔራል ጊሌስ መቻዱን ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም ስለ ትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ፣ በክልሉ የሰብአዊ እርዳታ ለማድረስ የሚደረገው…

የኦሮሚያ የቡና አምራቾች ሕብረት ስራ ዩኒዬን የቡና ፋብሪካውን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የቡና አምራቾች ሕብረት ስራ ዩኒዬን የቡና ፋብሪካን መርቀው ስራ አስጀመሩ፡፡ ዩኒዬኑ ዋን ኮ ኮፊ (ONE-KOO coffee) የቡና ፋብሪካውን ዛሬ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ…

የትራንስፖርት ሚኒስቴር ለትግራይ ክልል መንግስት ጊዜያዊ አስተዳደር 10 ሚሊዮን ብርና የተለያየ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስቴር ለትግራይ ክልል መንግስት ጊዜያዊ አስተዳደር 10 ሚሊዮን ብርና የተለያየ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ የኢፌዴሪ የትራንስፖርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት ለትግራይ ክልል መንግስት ጊዜያዊ አስተዳደር ኮንስትራክሽን፣ መንገድና…

በሀረሪ ክልል የበርካታ አቅመ ደካማ ወገኖች የጋራ መኖሪያ ቤት ታድሶ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል በተለምዶ የድሃ ቤት ተብሎ የሚጠራው ፕሮጀክት ተጠናቆ በዛሬው እለት ተመረቀ። በክልሉ በተለምዶ የድሃ ቤት ተብሎ የሚጠራው የበርካታ አቅመ ደካማ ወገኖች የጋራ መኖሪያ ቤት በ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ወጪ እድሳት ተደርጎለት በዛሬው እለት…