”ደጀን ወደ ሆነው ሕዝባችን ስንገባ የተደረገልን አቀባበል ሰራዊቱን ያስደመመ ነው‘ – ኮሎኔል ሻምበል በየነ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)”ደጀን ወደ ሆነው ሕዝባችን ስንገባ የተደረገልን አቀባበል ሰራዊቱን ያስደመመ ነው‘ ሲሉ ኮሎኔል ሻምበል በየነ ባለከዘራው የ23ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ገለጹ።
ጁንታው ገደልን ማረክን እያለ ማሳሳት የኖረበት ባህሪው መሆኑንም ነው የገለጹት ።…