Fana: At a Speed of Life!

ለሚፈለገው ብሄራዊ መግባባት ሁሉም ሃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል- የፓለቲካ ፓርቲዎችና የታሪክ ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለሚፈለገው ብሄራዊ መግባባት ሁሉም ሃላፊነቱን ሊወጣ እንደሚገባ የፓለቲካ ፓርቲዎች እና የታሪክ ምሁራን ተናገሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የፓለቲካ ፓርቲዎች እና የታሪክ ምሁራን÷ ፓርቲዎች ከመገፋፋት እና መጎሻሽም…

በኢትዮጵያ ሕዝቦች መካከል የቆየውን የመከባበር ባህል አጠናክሮ ለማስቀጠል የእምነት ተቋማት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የቦርድ አባላት ጋር በዛሬው ዕለት ውይይት አካሂዷል። በውይይቱ ወቅት ሚኒስቴሩ በኢትዮጵያ ሕዝቦች መካከል የቆየውን የመከባበር ባህል አጠናክሮ ለማስቀጠል የእምነት ተቋማት ሚና ከፍተኛ…

ጠ/ሚ ዐቢይ እና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ የታላቁ ህዳሴ ግድብን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በኢትዮጵያ በጋራ እያደረጉት ባለው ሁለተኛ ቀን ጉብኝታቸው የታላቁ ህዳሴ ግድብን ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በጉብኝታቸው የግድቡ ግንባታ ሂደት በጥሩ ሁኔታ…

ዓለም አቀፉ የአደጋ ስጋት ቅነሳ ቀን ተከበረ

አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም አቀፍ የአደጋ ስጋት ቅነሳ ቀን ተከብሮ ውሏል። ቀኑ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ32ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ11ኛ ጊዜ “የተጠናከረ የአደጋ ስጋት አስተዳደር ለህዝብ ልማትና ዕድገት” በሚል መሪ ቃል ነው የተከበረው።…

በምስራቅ ሃረርጌ ዞን ቦረዳ ከተማ የሰው ህይወት ያጠፉ ተከሳሾች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ቦረዳ ከተማ በህግ ጥላ ስር የነበሩ ግለሰብ ላይ አሰቃቂ ግድያ የፈጸሙ ሁለት ተከሳሾች በ18 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ መወሰኑን የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስታወቀ። የፍርድ ቤቱ ዳኛ አቶ አሸናፊ ሼዱ ÷ ቅጣቱ…

የተከሰተውን የአንበጣ መንጋ ቀሪ አቅምን በመጠቀም መከላከል ይገባል – ዶክተር ፋንታ ማንደፍሮ

አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር ዶክተር ፋንታ ማንደፍሮ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ቡድን በክልሉ ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር በበርሃ አንበጣ መንጋ ወረርሽኝ የተጎዱ አካባቢዎችን ተመልክቷል፡፡ በብሔረሰብ አስተዳደሩ…